
አትሌት ለተሰንበት ግደይ በቫሌንሺያ ግማሽ ማራቶን አዲስ የዓለም ክብረ-ወሰን አስመዘገበች
ለተሰንበት ግደይ በርቀቱ ከ1:04ና 1:03 ሰዓት በታች መግባት የቻለች የዓለማችን የመጀመሪያዋ ሴት መሆን ችላለች
ለተሰንበት ግደይ በርቀቱ ከ1:04ና 1:03 ሰዓት በታች መግባት የቻለች የዓለማችን የመጀመሪያዋ ሴት መሆን ችላለች
ጨዋታው በደቡብ አፍሪካ ኦርላዶ ስታዲየም የሚካሄደው ኢትዮጵያ መምረጧን ተከትሎ ነው
ሲፋን የቶኪዮ ኦሎምፒክ የ10 እና የ5 ሺ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ መሆኗ ይታወቃል
ታምራት ቶላም የራሱን እና የውድድሩን ሪከርድ በማሻሻል የአምስተርዳም ማራቶንን አሸንፏል
ውድድሩ በታላቁ አፍሪካ ሩጫ አዘጋጅነት ለ3ኛ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን ደራርቱን ጨምሮ ታዋቂ አትሌቶች ይገኙበታል ተብሏል
በውድድሩ ላይ የተሳተፉት አትሌት መልክናት ውዱ እና አትሌት ንግስቲ ሀፍቱ ደግሞ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል
አሰልጣኝ ውብቱ አባተ ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከቡድኑ ጋር የሚጓዙ የመጨረሻ 23 ተጫዋቾችን ዝርዝር ይፋ አድርገዋል
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ አትሌት ትዕግስት ለሰራችው ታሪክ እንኳን ደስ ያለሽ “ኢትዮጵያ ኮርታብሻለች!” ብለዋል
አትሌት ቀነኒሳ በራሱ ጊዜ በማጣሪያው ሳይሳተፍ ቀርቶ እንጂ ፌዴሬሽኑ እንዳልቀነሰውም ደራርቱ ተናግራለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም