በእነ አብዲ ኢሌና ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው ላይ የቀረቡ ክሶች ተቋረጡ
አብዲ ኢሌና ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው በሽብርና በሙስና ወንጀል ክስ ቀርቦባቸው እንደነበረ ይታወሳል
አብዲ ኢሌና ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው በሽብርና በሙስና ወንጀል ክስ ቀርቦባቸው እንደነበረ ይታወሳል
ከመጋቢት 16 ቀን 2016 ዓ.ም በኋላ ዜጎች በተሰጣቸው የቀን ቀጠሮ መሰረት ፓስፖርታቸውን መረከብ ይችላሉ ተብሏል
ሌላኛው የፓርቲ አጋራቸው አቶ ክርስቲያን ታደለ ከታሰሩ ሰባት ወራት በኋላ ያለመከሰስ መብታቸው መነሳቱ ይታወሳል
የአቶ ክርስቲያን ታደለ ያለመከሰስ መብታቸው ሳይነሳ መታሰራቸው ይታወሳል
በክልሉ 298 ትምህርት ቤቶች ሙሉ ለሙሉ አልያም በከፊል ወድመዋል ተብሏል
የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ንጹሃንን ከጥቃት በጠበቀ መንገድ በጥንቃቄ እያከናወኑ መሆኑን የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ገልጿል
የሶማሊያ ጦር በምስራቅ በኩል 700 ኪሜ፣በደቡብ በኩል ደግሞ 300 ኪሜ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ ገብቶ ነበር
የክልሉ መንግስት በበኩሉ የጸጥታ ሀይሎች በባህርዳር እና አካባቢው “ጽንፈኞችን” እያጸዱ ነው ብሏል
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ ሶማሊ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚገኙ 29 የምርጫ ክልሎች ነው ተብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም