
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ
ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ስልጣን ከያዙ በኋላ ያደረጉት የመጀመሪያው ይፋዊ የስራ ጉብኝት ነው
ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ስልጣን ከያዙ በኋላ ያደረጉት የመጀመሪያው ይፋዊ የስራ ጉብኝት ነው
የኢትዮጵያ መንግስትም በአፍሪካ ህብረት በኩል ከህወሓት ጋር እንዲደራደር የቀረበለትን ጥሪ መቀበሉን አስታውቋል
ማይክ ሐመር በቅረቡ በሰጡት መግለጫ የሰሜን ኢትዮጵያ ጉዳይ አሳሳቢ ቢሆንም “የድርድር ተስፋ አለ” ማለታቸው አይዘነጋም
ኢሰመኮ ከቀናት በፊት ባወጣው ሪፖርት ባሳለፍነው ሰኔ ወር ላይ ከ50 በላይ ንጹሃን መገደላቸውን ይፋ አድርጓል
የኢትዮጵያና ሶማሊያ መሪዎች የጸጥታው ም/ቤት በሞቃዲሾ ላይ የተጣለውን የጦር መሳሪያ ማዕቀብ እንዲያነሳ የቀረበውን ጥያቄ እንዲያጤን ጠይቀዋል
ኔድ ፕራይስ፤ እኛ ምንደግፈው የኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት ነው ብለዋል
መንግስት “ከሰሞኑ ሸኔ በሆሮ ጉድሩ ወለጋ በንጹሐንና ዜጎችና በአካባቢው ሚሊሻ አባላት ላይ ግድያ ፈጽሟል” ብሏል
ጠ/ሚ ዐቢይ “ኢትዮጵያ በዓመቱ ብሔራዊ ጥቅሟን በሚገባ አስጠብቃ ችግሯን ለመጨረሻ ጊዜ ለመፍታት ትታገላለች” ብለዋል
ኢትዮጵያ የተመድ ሪፖርት “ፖለቲካዊ ውግንና ያለው፣ እርስ በእርሱ የሚጣረስና ወገንተኛ ነው” ብላለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም