
ህወሓት በምርጫ ቦርድ በልዩ ፓርቲነት መመዝገቡን “አልቀበልም” አለ
ምርጫ ቦርድ ህወሓትን "በልዩ ሁኔታ" በፓርቲነት መመዝገቡን በትናንትናው እለት ማስታወቁ ይታወሳል
ምርጫ ቦርድ ህወሓትን "በልዩ ሁኔታ" በፓርቲነት መመዝገቡን በትናንትናው እለት ማስታወቁ ይታወሳል
ምርጫ ቦርድ የሰጠው ምዝገባ በተጭበረበረ ማስረጃ በመሆኑ መልሶ እንዲመረምረው ጠይቀዋል
አቶ ጌታቸው ጉባዔው “ከ3 ዓመታት በፊት መካሄድ የነበረበት ቢሆንም አንድ አንድ የድርጅቱ አመራሮች ደርቅና ሳይካሄድ ቆይቷል” ብለዋል
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የመጀመርያ ዙር ደርድራቸውን ባለፈው ወር ላይ በቱርክ አንካራ አድርገው ነበር
በአዲሱ የዋጋ ዝርዝር ለእድሳት፣ ለጠፋ ፓስፖርትና ለእርማተ ከ13 ሺህ እስከ 40 ሺህ ብር ዋጋ ወጥቶላቸዋል
ቱርክ ግንኙነታቸው የሻከረውን ኢትዮጵያ እና ሶማሊያን እያደራደረች መሆኗ ይታወሳል
በመሬት መንሸራተት አደጋ ከሞቱት በተጨማሪ በ6 ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል
ርዕሰ መስተዳድሩ አደጋው የደረሰው 88 አባዎራዎችን ከአካባቢው ለማስወጣት እየሰራን ባለንበት ወቅት ነው ብለዋል
በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የደረሰበት ስፍራ አስከሬን የማፈላለጉ ስራ እንደቀጠለ ነው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም