
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የካቢኔ አባላትን ይፋ ተደረጉ
ይፋ የተደረጉት በክልሉ ከሚያስፈልጉት 16 የካቢኔ አባላት መካከል 11 ተሿሚዎች በይፋ ስራ ጀምረዋል ተብሏል
ይፋ የተደረጉት በክልሉ ከሚያስፈልጉት 16 የካቢኔ አባላት መካከል 11 ተሿሚዎች በይፋ ስራ ጀምረዋል ተብሏል
የድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚገነዘብም አስታውቋል
ቡድኖቹ በክልሉ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች የአያያዝ ሁኔታ የሚገመግሙ ናቸው ተብሏል
ኤጀንሲዎቹ በሉዓላዊ ሃገራት ጉዳይ ጣልቃ ከመግባት ባለፈ እንደ ‘ምስለኔ’ ለመሆን ይቃጣቸዋልም ነው ሚኒስትሩ ያሉት
ርዕሰ መስተዳድሩ “የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍትሕ እንዲሰጠን እፈልጋለን”ም ብለዋል
ተሽከርካሪዎቹ እስከሚመለሱ ድረስ ጠንካራ ጥበቃ እየተደረገላቸው እንደሚገኝም ተገልጿል
ዛሬ ጠዋት ለተመድ የተለያዩ ኤጄንሲዎች በትግራይ ክልል ሁኔታ ላይ ማብራሪያ መሰጠቱ ተገለጿል
ሰራዊቱ ከድል በኋላ ከሚመጣ መከፋፈል ራሱን እንዲጠብቅ እና አንጃ እንዳይፈጠር ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም