
“የኢትዮጵያ መንግስት እና የህወሓት አመራር ለመደራደር የሚያስችል የሞራል እኩልነት የላቸውም”- ኃይለማሪያም ደሳለኝ
ህወሓት በዓለም አቀፍ ጫና ለመደራደር የሚፈልገው አንድም ከተጠያቂነት ለማምለጥ ሁለትም ወደ ስልጣን ለመመለስ ነው
ህወሓት በዓለም አቀፍ ጫና ለመደራደር የሚፈልገው አንድም ከተጠያቂነት ለማምለጥ ሁለትም ወደ ስልጣን ለመመለስ ነው
ተጠርጣዎቹ ከህወሓት ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብሏል
የዘመቻው የመጨረሻ ግብ የሆነችውን መቀሌን ለመያዝ እየገሠገሠ እንደሚገኝም ሠራዊቱ አስታውቋል
ጊዜው “መቀሌ ያለው ህዝባችን ከከባድ መሳሪያ ጥቃት ራሱን እንዲታደግ ጥሪ የሚተላለፍበት” ነው
ወኪል ዘጋቢው ከአሁን በኋላ በኢትዮጵያ ውስጥ ተንቀሳቅሳ ልትሰራ የምትችልበት አግባብ እንደሌለም አስታውቋል
መከላከያው አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ መቆጣጠሩንም አስታውቋል
አሜሪካ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዜጎቿን ከትግራይ ለማስወጣት እየሰራች መሆኗን ቲቦር ናዥ ገለጹ
ዶክተር ቴድሮስ በተፈጠረው ሁኔታ “ልቤ ተሰብሯል” ሁሉም አካላት ለሰላም እንዲሰሩና የሰላማዊ ዜጎችን ደህንነት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል
“እነሱን ለመርዳት ያልቆፈረው ጉድጓድ የለም”
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም