
ሀማስ በርካታ ቁጥር ያላቸውን ታጋቾች ሊለቅ ይችላል - በአሜሪካ የእስራኤል አምባሳደር
ዋይትሃውስ በበኩሉ "ውስብስቡ እና አስቸጋሪ" የሆነው ድርድር መሻሻል እያሳየ ነው ብሏል
ዋይትሃውስ በበኩሉ "ውስብስቡ እና አስቸጋሪ" የሆነው ድርድር መሻሻል እያሳየ ነው ብሏል
ሁለቱ ሀገራት በጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ እና ንጹሃን እርዳታ እንዲያገኙ ጥሪ አቅርበዋል
በአሁኑ ወቅት በሆስፒታሉ ውስጥ 25 የጤና ባለሙያዎች እና 32 ህጻናትን ጨምሮ 291 ታካሚዎች እንደሚገኙ ተገልጿል
በስምምነት መሰረት ሁለቱም አካላት ለአምስት ቀናት ውጊያ ሲያቆሙ ቢያንስ 50 የሚሆኑ ታጋቾች ይለቀቃሉ
ነገረግን ሀማስ በመግለጫው ቡድኑ አልሽፋ ሆስፒታልን ለወታደራዊ አላማ ተጠቅሞበታል የሚለው "የሀስት ትርክት" ነው ብሏል።
የተገደሉ የእስራኤል ወታደሮች ቁጥር 368 መድረሱ ተገልጿል
እስራኤል በትናንትናው እለት በሆስፒፓሉ ውስጥ ሀማስ የማዘዣ ጣቢያ አድርጎ ሲጠቀምበት ነበር ያለችውን 'ቤዝመንት' በፎቶ እና ቪዲዮ አሳይታለች
የእስራኤል ጦር በጋዛ በሚገኘው የህጻናት ሆስፒታል ውስጥ የጦር መሳሪያ ተከማችቶበት ነበር ያለውን ቦታ የሚየሳይ ቪዲዮ እና ፎቶ ለቋል
ሀማስ 70 የሚሆኑ የእስራኤል ታጋቾችን የሚለቀው በምትኩ የአምስት ቀናት ተኩስ አቁም ስምምነት ከተደረሰ ነው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም