ኢትዮጵያ አደርገዋለሁ ያለችው የ‘አንቲቦዲ’ ምርመራ ምንድነው?
ምርመራው ከአሁን ቀደም በኮቪድ-19 ተይዘን እና ሰውነታችን መድህኖችን (immunities) አዘጋጅቶ እንደሆነ የሚታወቅበት እንጂ በቫይረሱ መያዛችን በቀጥታ የሚረጋገጥበት አይደለም
ምርመራው ከአሁን ቀደም በኮቪድ-19 ተይዘን እና ሰውነታችን መድህኖችን (immunities) አዘጋጅቶ እንደሆነ የሚታወቅበት እንጂ በቫይረሱ መያዛችን በቀጥታ የሚረጋገጥበት አይደለም
ይህ ግን ታማሚዎቹ የሚችሉና የቤታቸው ሁኔታ የሚፈቅድ ከሆነ ብቻ ሊሆን የሚችል ነው
ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ካወጣቻቸው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መመሪያዎች ውስጥ የተወሰኑት ተሻሻሉ
የዓለም ጤና ድርጅት ዲግዛሚታሶን በመተንፈሻ መሳሪያ ላይ ያሉ የኮሮና ጽኑ ታማሚዎችን ሞት መጠን በ1/3 ይቀንሳል ብሏል
ግለሰቧ በታጠቁ የግል ጠባቂዎቻቸው አስገዳጅነት ነው ከሆስፒታል ያመለጡት
“ምን ያህል እንደተቸገርን ማህበረሰቡ እንዲያውቅልን በሚል አድርገነዋል” -ዶ/ር በላይ ገለታ፣ የእናት ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር
ግለሰቡ ትናንት አዲስ አበባ በሚገኝ አንድ የግል ሆስፒታል ባደረገው ምርመራ በቫይረሱ መያዙን ያረጋገጠ ሲሆን ወደ ህክምና ተቋም ላለመግባት በሚል ነው የሸሸው
ተጫዋቹ ስለ ጉዳዩ በሰሙ የከተማው ባለስልጣናት ወደ ሆቴል እንዲገባ ተደርጓል
ባለፉት ጥቂት ቀናት በሀገሪቱ 22 ግዛቶች የቫይረሱ ስርጭት ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱ ተገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም