
በእስራኤል ጥቃቶች የተገደሉ ፍልስጤማውያን ቁጥር 413 ደረሰ
የእስራኤል ጦር ግን ሃማስ በተኩስ አቁም ምክረሃሳቡ ላይ ካልተስማማ ጥቃቱ እንደሚቀጥል ዝቷል
የእስራኤል ጦር ግን ሃማስ በተኩስ አቁም ምክረሃሳቡ ላይ ካልተስማማ ጥቃቱ እንደሚቀጥል ዝቷል
እስራኤል በጋዛ በፈጸመችው መጠነሰፊ የአየር ጥቃት ከ330 በላይ ሰዎች ተገድለዋል
ኔታንያሁ የተኩስ አቁም ማራዘሚያውን ባልተቀበለው ሃማስ ላይ የተጠናከረ እርምጃ እንዲወሰድ አዘዋል
የእስራኤል ጦር በበኩሉ ጥቃቱን የፈጸመው በንጹሃን ላይ ሳይሆን በሽብርተኞች ላይ መሆኑን ገልጿል
እስራኤል በሀማስ ላይ ጫና ለማበርታት የኤሌክትሪክ አገለግሎትና የእርዳታ ስርጭት እንዲቆም አድርጋለች
አሜሪካ በቅርቡ በሽብር ከፈረጀችው ሃማስ አመራሮች ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ የቀጥታ ንግግር ማድረጓ ይታወሳል
ዋሽንግተን እና ቴል አቪቭ ከጋዛ የሚወጡ ፍልስጤማውያንን ለሚቀበሉ ሀገራት የተለያዩ ድጋፎችን ለማድረግ ቃል ገብተዋል
ጥቃቱ ይቀጥላል የተባለው እስራኤል ወደ ጋዛ የሚገቡ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይገባ የጣለችውን እገዳ እንድታነሳ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ መጠናቀቁን ተከትሎ ነው
መልዕክተኛው ከሃማስ መሪዎች ጋር ተስፋ ሰጪ ውይይት መደረጉንና በሳምንታት ውስጥ ስምምነት እንደሚደረስ እንደሚጠብቁም ተናግረዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም