
የጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነት በዚህ ሳምንት ሊፈጸም እንደሚችል አሜሪካ አስታወቀች
እስራኤል እና ሀማስ ከእስከዛሬው በተለየ ሁኔታ ስምምነቱ ለውጤት መቃረቡን አረጋግጠዋል
እስራኤል እና ሀማስ ከእስከዛሬው በተለየ ሁኔታ ስምምነቱ ለውጤት መቃረቡን አረጋግጠዋል
የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስቴር መስርያቤት የጥቃቱ ኢላማ እንደነበር ሀውቲ ባወጣው መግለጫ አሳውቋል
አሜሪካ፣ ኳታር እና ግብጽ በጋዛ ያለውን ጦርነት ለማስቆም ከአንድ አመት በላይ ሲሰሩ ቆይተዋል
ከሟቾቹ መካከል 59 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ፣ ህጻናት እነማ አረጋውን መሆናቸው ተጠቁሟል
የእስራኤል ጦር በበኩሉ የሃውቲዎችን ሚሳኤል መትቶ መጣሉን ገልጿል
የፍሊስጤም ስታተስቲክስ ቢሮ ከጦርቱ ወዲህ የጋዛ ህዝብ ቁጥር 160 ሺህ ገደማ ቅናሽ አሳይቷል ብሏል
በሌላ በኩል እስራኤል በጋዛ በ24 ስአት ውስጥ በፈጸመችው ጥቃት ከ70 በላይ ፍልስጤማውያን ተገድለዋል
እስራኤል በግንቦት ወር የአልጀዚራን ቢሮ ዘግታ ስርጭት እንዲያቋርጥ ማድረጓ ይታወሳል
ከሰሞኑ እስራኤል በጋዛ በሚገኙ ሆስፒታሎች የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ 260 ሰዎችን አስራለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም