
የጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት በዚህ ወር ሊፈጸም ይችላል ተባለ
ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያ ስምምነቱን ለመቀበል ትራምፕ ስልጣን እስኪይዙ እየጠበቁ ነው በሚል የሚናፈሰውን ወሬ አጣጥለዋል
ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያ ስምምነቱን ለመቀበል ትራምፕ ስልጣን እስኪይዙ እየጠበቁ ነው በሚል የሚናፈሰውን ወሬ አጣጥለዋል
ከአንድ ዓመት በላይ የዘለቀው ጦርነት ለእስራኤል የበለጠ መጥቀሙን ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ገልጸዋል
አይሲሲ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚኒን ኔታንያሁ፣በቀድሞው መከላከያ ሚኒስትር ዮአብ ጋላንት የእስር ማዘዣ አውጥቶባቸዋል
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ 120 አባል ሀገራት ያሉት ሲሆን፤ 33ቱ የአፍሪካ ሀገራት ናቸው
የባይደን አስተዳደር የጋዛን ጦርነት ለማስቆም በሚደረገው አለምአቀፋዊ ጥረት ላይ ድጋሚ እንቅፋት በመሆን ከፍተኛ ትችት እየደረሰበት ነው
ከታገቱ 250 እስራኤላዊን መካከል 97ቱ አሁንም በሐማስ እጅ ስር ይገኛሉ
እስራኤል ጋዛ ውስጥ በፍልስጤማውያን ላይ ያደረገችው የግዳጅ ማፈናቀል ከጦር ወንጀል እና በሰብአዊነት ላይ ከሚፈጸም ወንጀል ጋር የሚስተካከል መሆኑን ድርጅቱ ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል
እስራኤል በበኩሏ ሂዝቦላህን ከድንበራችን አባረናል የተኩስ አቁም ሊደረግ ይችላል ብላለች
ሄዝቦላህ ጥቃቱን ማጠናከሩንና ትናንት ብቻ ከ20 በላይ የተሳኩ ዘመቻዎችን ፈጽሚያለሁ ብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም