
የሄዝቦላህ ባለስልጣናት ከእስራኤል ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ለመድረስ አስቀምጠውት የነበረውን ቅድመ ሁኔታ ሰረዙ
ሄዝቦላህ የሊባኖስን እጣ ፈንታ ከጋዛ ጋር አያይዞ በሀገሪቷ ላይ የከፈ ጉዳት እንዳይደርስ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጫና በርትቶበታል
ሄዝቦላህ የሊባኖስን እጣ ፈንታ ከጋዛ ጋር አያይዞ በሀገሪቷ ላይ የከፈ ጉዳት እንዳይደርስ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጫና በርትቶበታል
የእስራኤል ጦር ትናንት እና ዛሬ በደቡብ ሊባኖስ በተካሄደው ውጊያ ሶስት ወታደሮች በጽኑ ቆስለዋል ብሏል
ሄዝቦላህ ለሶስተኛ ተከታታይ ቀን ወደ እስራኤሏ የወደብ ከተማ ሃይፋ ሮኬቶችን ተኩሷል
እስራኤል ለባለፈው ሳምንቱ የኢራን የሚሳኤል ጥቃት ምላሽ እንደምትሰጥ ማስጠንቀቋ ይታወሳል
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢራን በጽዮናዊ አገዛዝ ውስጥ ልትደርስባቸው የምትችላቸውን ኢላማዎች "ጠላቶቻችን" ያውቃሉ ብለዋል
ሄዝቦላህ ትናንት ምሽት በእስራኤል የስለላ ድርጅት (ሞሳድ) ቢሮ አቅራቢያ ለተፈጸመው የሮኬት ጥቃት ሃላፊነቱን ወስዷል
በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በአካልና ዲጂታል ምዝገባ ስርዓት ዘርግቶ እየመዘገበ መሆኑንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው
እስራኤል በጦርነቱ ከ40 ሺ በላይ የሀማስ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ፈጽማ ከአጠቃላይ የቡድኑ ታጣቂዎች ግማሽ ያህሉን መደምሰሷን ይፋ አድርጋለች
ሄዝቦላ በደቡባዊ ሀይፋ የሚገኝ ወታደራዊ ሰፈርን "ፋዲ 1" በተባለ ሚሳይል ኢላማ ማድረጉን ገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም