
ራይላ ኦዲንጋ ማስረጃዎቻቸውን በጭነት መኪና ጭነው ለፍርድ ቤት አቀረቡ
“ተሸናፊው” ኦዲንጋ ያቀረቡት ቅሬታ በሁለት ሳምንት ውስጥ ይታያል
“ተሸናፊው” ኦዲንጋ ያቀረቡት ቅሬታ በሁለት ሳምንት ውስጥ ይታያል
ራይላ ኦዲንጋ ምርጫውን እንዳሸነፉ እርግጠኛ እንደሆኑና በፍርድ ቤት አስወስነው ሀገሪቱን መምራት እንደሚጀምሩ ተናግረዋል
የኬንያ ምርጫ ኮሚሽን ዊሊያም ሩቶ ማሸነፋቸው ይፋ ቢያደርግም ራይላ የምርጫውን ውጤቱን ውድቅ አድረገውታል
በምርጫው ውጤት ቅሬታ በመቅረቡ ጉዳዩን የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያየዋል
በኬንያ የምርጫ ውጤት ቅሬታ በመቅረቡ ጉዳዩን የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያየዋል
ሟቹ የምርጫ አስፈጻሚ በናይሮቢ ባለ አንድ ምርጫ ጣቢያ ሀላፊ ነበሩ
የኬንያ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኗል
ከተሰጠውና እስካሁን ከተቆጠረው ድምፅ 52 በመቶ ያህሉን ማግኘታቸው ነው የተነገረው
የኬንያን ምርጫ በጠባብ ልዩነት እየመሩ ያሉት ዊሊያም ሩቶ በናይሮቢያ በተካደው ምርጫ ተቀናቃኛቸውን አሸንፈዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም