
ሩሲያ ኔቶን አታጠቃም፤ ነገርግን ኤፍ-16 ጄቶችን እንደታንኮቹ ሁሉ መትታ ታወድማለች-ፑቲን
ምዕራባውያን ለዩክሬን ኤፍ-16 የሚያስታጥቁ ከሆነ የሩሲያ ኃይሎች ጄቶቹን መትተው ይጥላሉ ሲሉ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ባለፈው ረብዕ ተናግረዋል
ምዕራባውያን ለዩክሬን ኤፍ-16 የሚያስታጥቁ ከሆነ የሩሲያ ኃይሎች ጄቶቹን መትተው ይጥላሉ ሲሉ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ባለፈው ረብዕ ተናግረዋል
ሞስኮ በቀይ ባህር ፖለቲካ አለማቀፍ ተጽዕኖ ለማሳረፍ ከአስመራ ጋር ግንኙነቷን እያጠናከረች ነው
ኤፍኤስቢ አሜሪካ፣ ዩናይትድ ኪንግደም(ዩኬ) እና ዩክሬንን በሞስኮው ከተፈጸመው ጥቃት ጀርባ እጃቸው አለበት ብሏል።
የሩሲያ ባለስልጣናት እንደገለጹት ከሆነ ተጠርጥረው ከያዙት ውስጥ ቢያንስ ሁለቱ ጥቃቱን በማድረስ መሳተፋቸውን አምነዋል
ፑቲን፤ “ሩሲያ በዚህ የሽብር ጥቃት ላይ የተሳተፉና ያገዙ ሁሉንም አካላት ለይታ ትቀጣለች” ሲሉ ዝተዋል
የፈረንሳይ የሽብር ማስጠንቀቂያዎች ሶስት ደረጃዎች ያሉት ሲሆን አሁን ከፍተኛ ማስጠንቀቂያ የምትለውን አሰምታለች
አራቱም ተጠርጣዎች ከፍተኛ ድብደባ የተፈጸመባቸው ሲሆን፤ አንደኛው በዊልቼር ሆኖ ነው ችሎት የቀረበው
ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ እና በምዕራባዊ ሊቪቭ ከተማ የሚገኙ ወሳኝ መሰረተ ልማቶችን በሚሳይል መምታቷን ኪቭ አስታውቃለች
በጥቃቱ አራት ህጻናትን ጨምሮ 133 ሰዎች ሲገደሉ እና 150 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም