
የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት በ1 ሺህ 12ኛ ቀኑ ምን አዳዲስ ክስተቶችን አስተናግዷል?
በ24 ሰዓታት ውስጥ 55 የዩክሬን ድሮኖችን መትቶ መጣሉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል
በ24 ሰዓታት ውስጥ 55 የዩክሬን ድሮኖችን መትቶ መጣሉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል
ሩሲያ እና ዩክሬን ያቀረባቸው የንግግር ቅድመ ሁኔታዎች የተራራቁ በመሆናቸው ምክንያት ጦርነቱን ለማስቆም የተደረጉ ጥረቶች አልተሳኩም
በአሁኑ ወቅት ወደ ውጭ መሄድ የሚፈልጉ ዩክሬናውያን በአውሮፕላን የሚሳፈሩት በባቡር ወይም በመንገድ ወደ ጎረቤት ሀገራት ከሄዱ በኋላ ነው
ወታደሮቹ የሚጠፉት አዋጊዎች እና አዛዦች በሚሰጡት የተዳከመ አመራር ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል
ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ሰሜን ኮርያ እስከ 100 ሺህ የሚጠጉ ወታደሮችን ወደ ሩስያ ልትልክ እንደምትችል መነገራቸው ይታወሳል
የዩክሬን ዋነኛ ችግር በጦር ግምባር ያሉ ወታደሮችን የሚተካ አዲስ ወታደር አለመኖር እንደሆነ አሜሪካ ገልጻለች
ግማሽ አካሌ በእስያ ይገኛል የምትለው ሩሲያ ጉዳዩ ዋነኛ የደህንነት ስጋት ይደቅንብኛል ብላለች
ሩሲያ ጦርነቱ ከተጀመረ ወዲህ ፈጣን የተባለውን ግስጋሴ እያደረገች ዩክሬን ግዛቶች እየተቆጣጠረች ነው
ቀደም ሲል የሩሲያ ከፍተኛ ባለስልጣናት የሆኑት ዲሜትሪ ሜድቬዴቭ ምዕራባውያን ለዩክሬን የኑክሌር የጦር መሳሪያ የሚያስታጥቁ ከሆነ ሞስኮ በኑክሌር የአጸፋ ምላሽ ልትሰጥ ትችላለች ሲሉ አስጠንቅቀዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም