
በዩክሬን እየተካሄደ ያለው ጦርነት በእቅዳቸው መሰረት እየሄደ መሆኑን ፕሬዝዳንት ፑቲን ገለጹ
በምእራባዊያን ሀገራት የሚነሱ ዜናዎች ሁሉ መሰረት የሌላቸው ተራ ፕሮፓጋንዳዎች መሆናቸውንም ፕሬዘዳንቱ ተናግረዋል
በምእራባዊያን ሀገራት የሚነሱ ዜናዎች ሁሉ መሰረት የሌላቸው ተራ ፕሮፓጋንዳዎች መሆናቸውንም ፕሬዘዳንቱ ተናግረዋል
ምዕራባውያን የኢኮኖሚ ማእቀብ ከመጣል በተጨማሪ የአየር ክልላቸውን ለሩሲያ ዝግ ማድረጋቸው ይታወሳል
ፕሬዝዳንት ዜለንስኪ ከሩሲያው አቻቸው ጋር “በቀጥታ ማውራት እፈልጋለሁ” ብለዋል
ሩሲያ ኪቭን ለመቆጣጠር በማሰብ ግዙፍ ጦር ወደ ኪቭ ግዛት እያስጠጋች ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሁሉም አካላት ሁኔታው እንዳይባበስ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል
ሩሲያ በዩክሬን የከፈተችውን ጦርነት የሚቃወሙት ምእራባውያን ሩሲያን ያዳክማል ያሉትን ማእቀብ ሁሉ በመጣል ላየ ይገኛሉ
ካርቱም ብሔራዊ ፍላጎቴን እስካልተጋፋ ድረስ የትኛውም ሃገር የባህር ኃይል ቤዝን ቢያቋቁም ችግር የለብኝም ብላለች
አብራሞቪች የውሳኔያቸው ምክንያት ግልጽ ባያደረጉም ከሩሲያዊነታቸው ጋር በተያያዘ ማዕቀብን ሽሽት ሊሆን ይችላል እየተባለ ነው
ዲፕሎማቶቹ ፓኪስታን ሩሲያን እንድታወግዝ በፊርማ ጠይቀዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም