
ዩክሬን ከጦር ግንባር 600 ኪሎሜትር ወደ ሩሲያ ግዛት ዘልቃ ጥቃት መፈጸሟን ገለጸች
ይህ ጥቃት የተሰነዘረው አሜሪካ እና ጀርመን ዩክሬን በለገሷት የረጅም ርቀት ሚሳይሎች ሩሲያ ውስጥ የሚገኙ ኢላማዎችን እንድትመታ ይሁንታቸውን ከቸሯት በኋላ ነው
ይህ ጥቃት የተሰነዘረው አሜሪካ እና ጀርመን ዩክሬን በለገሷት የረጅም ርቀት ሚሳይሎች ሩሲያ ውስጥ የሚገኙ ኢላማዎችን እንድትመታ ይሁንታቸውን ከቸሯት በኋላ ነው
ሩሲያ ምዕራባዊያን ለዩክሬን የረጅም ርቀት ጦር መሳሪያ ማስታጠቃቸውን ካላቆሙ አውሮፓን እና አሜሪካንን መምታት ለሚፈልጉ አጋሮች ተመሳሳይ የጦር መሳሪያ ልናስታጥቅ እንችላለን ማለቷ ይታወሳል
ዩክሬን በመሀል ሩሲያ ጥቃት እንድትፈጽም ከተለያዩ ሀገራት ድጋፍ በማግኘት ላይ ነች
አንዳንድ የዩክሬን ወታደራዊ ማሰልጠኛዎች የጥይት እጥረት ስላጋጠማቸው አከላዊ ስልጠናን ብቻ ለመስጠት ተገደዋል ተብሏል
የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ሩሲያ እና ቻይና በስዊዘርላንድ የሚካሄደውን የሰላም ጉባኤ ዋጋ ለማሳነስ እየሞከሩ ነው ሲሉ ከሰዋቸዋል
ዩክሬን በበኩሏ ጦርነቱ ከተጀመረ አንስቶ የሞተብኝ ወታደር 31 ሺህ ብቻ ነው ትላለች
ሩሲያ በበኩሏ ከምዕራባዊያን ሀገራት በተለገሰ የጦር መሳሪያ ጥቃት ከተፈጸመብኝ መዘዙ ከባድ ነው ስትል አስጠንቅቃለች
የሩሲያው ኤፍኤስቢ ኃላፊ ከጥቃቱ ጀርባ የዩክሬን እጅ አለበት የሚለውን ቀደም ሲል የቀረበውን ክስ ደግመውታል
የአውሮፓ ህብረት 223 ቢሊዮን ዶላር የሩሲያን ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ ማገዱ ይታወሳል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም