
ሩሲያ በኩርስክ ግዛት በዩክሬን ከተያዘባት ቦታ ውስጥ 63 በመቶውን መልሳ መቆጣጠሯን አስታወቀች
ትራምፕ ከዩክሬኑ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ ጋር ከወራት በፊት ፈረንሳይ ውስጥ የተገናኙ ሲሆን ከፑቲን ጋር በቅርቡ የስልክ ውይይት እንደሚያደርጉ ተገልጿል
ትራምፕ ከዩክሬኑ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ ጋር ከወራት በፊት ፈረንሳይ ውስጥ የተገናኙ ሲሆን ከፑቲን ጋር በቅርቡ የስልክ ውይይት እንደሚያደርጉ ተገልጿል
ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ዘመቻቸው ወቅት ጦርነቱን በ24 ሰአት ውስጥ እንደሚያስቆሙ መናገራቸው ይታወሳል
በትራምፕ ስር የሚዋቀረው አስተዳደር የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ የሚሆኑት ኮንግረስ ማን ማይክ ዋልዝ ጦርነቱ "የሰው ስጋ እና ሀብት እንደሚፈጨው" የአንደኛው የአለም ጦርነት አይነት እየሆነ ነው ብለዋል
ዩክሬን ከተተኮሱባት 56 የሩሲያ ድሮኖች 46 ማክሸፏን አስታውቃለች
የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ሞስኮ በአምስት ወራት ውጊያ 15000 ወታደሮቿን በማጣት ከባድ ጉዳት ደርሶባታል ብለዋል
ዘለንስኪ ዋሸንግተን ከኔቶ የምትወጣ ከሆነ ሩሲያ ወደ አውሮፓ ማጥቃቷን እንደምትቀጥል ተናግረዋል
ድርድሩ የሚሳካ ቢሆንም ጊዜ ሊወስድ ስለሚችል በምስራቅ ዩክሬን በግስጋሴ ላይ የሚገኝውን የሩሲያ ጦር ለማስቆም ትኩረት እንደሚያደርጉ ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል
ሩሲያ እና ዩክሬን አዲሱ የፈረንጆቹ አመት ከመግባቱ በፊት በአይነቱ ከፍተኛ የተባለውን የጦር እስረኞች ልውውጥ አድርገዋል
ዘለንስኪ ሀገራቸው የሩሲያ አጋር ተደርጋ ስትታይ ለነበረችው ሶሪያ የመጨረሻውን ዙር እርዳታ መላኳን ገልጸዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም