
ፑቲን ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ ላይ ለመደራደር ዝግጁ ናት አሉ
ከ10 ወር በፊት የተጀመረው ይህ ጦርነት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ በገዳይነቱ ወደር የለውም ተብሏል
ከ10 ወር በፊት የተጀመረው ይህ ጦርነት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ በገዳይነቱ ወደር የለውም ተብሏል
ዘሌንሰኪ "በደርዘን ከሚቆጠሩ የአፍሪካ ሀገራት ጋር ያለውን ግንኙነት እያስተካከልን ነው" ብለዋል
ፕሬዝዳንት ባይደንም ሆኑ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ የሩሲያን ስጋቶች ለማዳመጥ ዝግጁ አይደሉም ተብሏል
"ሳርማት" ባሊስቲክ ሚሳኤል ሩሲያን ለሚቀጥሉት 50 አመታት ሊከላከል የሚችል ነው ተብሏል
ቻይና 10 ወራት ባስቆጠረው ጦርነት ከሞስኮ ጎን ተሰልፋለች በሚል በምዕራባውያኑ ትወቀሳለች
ከሶስት አመት በኋላ በቤላሩስ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ፑቲን ከፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሸንኮ ጋር ይመክራሉ
የብሪታንያው የስለላ ተቋም ባወጣው መረጃ የሩሲያ ወታደሮች የውጊያ ፍላጎት ቀንሷል
ፕሬዝዳንቱ ምዕራባውያን አጋሮች ለኪየቭ ተጨማሪ እና ዘመናዊ የአየር መከላከያ ዘዴዎችን እንዲያቀርቡ አሳስበዋል
ሩሲያ ከሰባት ዓመት በፊት በክሪሚያ ጉዳይ ከቡድን ስምንት ሀገራት አባልነት መታገዷ ይታወሳል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም