
ከወታደራዊ እና ፖለቲካዊ አመራሮች መካከል ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ያላቸው አካላት እንዳሉ እናውቃለን-ጌታቸው ረዳ
ጊዜያዊ አስተዳደሩ ለፌደራል መንግስት ጣልቃ እንዲገባ ያቀረበው ይፋዊ ጥያቄ እንደሌለ አቶ ጌታቸው ገልጸዋል
ጊዜያዊ አስተዳደሩ ለፌደራል መንግስት ጣልቃ እንዲገባ ያቀረበው ይፋዊ ጥያቄ እንደሌለ አቶ ጌታቸው ገልጸዋል
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግስት አስፈላጊውን እገዛ እንዲያደርግለት ጠይቋል
አቶ ጌታቸው “ህገ ወጥ እንቅስቀሴን ለመቃወም በወጡ ዜጎች ላይ በተከፈተ ተኩስ በአዲጉዱምና በመቀሌ ጉዳት ደርሷል” ብለዋል
የክልሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ “የእግድ ውሳኔው በግል የተወሰደ፤ ተቋማዊ አሰራርንና ህግን ያልተከተለ ነው” ብሏል
መንግስት በበኩሉ በጸጥታ ችግር ምክንያት ስራ ካቆሙ ኢንዱስትሪዎች መካከል 625ቱ ዳግም ማምረት ጀምረዋል ብሏል
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የሰራዊቱ አመራሮች "መፈንቅለ መንግሥት አውጀውብኛል" ብሏል
ህውሓትን ወክለው በጊዜያዊ አስተዳደሩ ውስጥ የያዙትን ስልጣን ለማስተካከል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ውሳኔ እንዲያገኝ ይደረጋል ብሏል
በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን “ህወሓትን መታደግ” በሚል ያካሄደውን ስብሰባ የአቋም መግለጫ በማውጣት አጠናቋል
አቶ ጌታቸው “በህወሓት ከፍተኛ አመራር ድክመት የተነሳ በሰራዊታችን የተገኘውን ወርቃማ ድል ተደናቅፏል” ብለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም