
በኢትዮጵያ ዳግም ጦርነት እንዳይጀመር ኢሰመኮ አሳሰበ
በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ዳግም እየተካረረ የመጣው የጦርነት ስጋት እንዳሳሰበውአስታውቋል
በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ዳግም እየተካረረ የመጣው የጦርነት ስጋት እንዳሳሰበውአስታውቋል
የኢትዮጵያ መንግስት፤የአፋር እና የትግራይ ባለስልጣናት በቅርቡ ችግር ላይ ለወደቁ ሰዎች ምግብ እንዲደርስ የወሰዱትን እርምጃ አሜሪካ ታበረታታለች ብሏል መግለጫው
ህወሓት ከተቆጣጠራቸው የአፋር ክልል ወረዳዎች “ሙሉ በሙሉ ወጥቻለሁ” ማለቱ ውሸት ነው ሲል የአፋር ክልል ገለጸ
ግጭቱ ከአንድ ሳምንት በፊት ተከስቶ በውይይት የተፈታ ቢሆንም ከትናንት ጀምሮ ዳግም ማገርሸቱን ነዋሪዎች ተናግረዋል
“ዘላቂ ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ የሚያመጣ ንግግር ካልተደረገ ከዚህ በኋላ እንደሀገር ልናስብ አንችልም”
ዶ/ር ወርቅነህ የኢትዮጵያ መሪዎች የተፈጠረውን ቁስል ለማከም ከፍተኛውን ሚና ሊጫወቱ ይገባል ብለዋል
ህገ-ወጥ የገንዘብ አዘዋዋሪዎች ከሚላከው ገንዘብ ከ30 እስከ 50 በመቶ ቆርጠው እንደሚያደርሱ ይነገራል
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብአዊ እርዳታ ሲል ግጭት ካቆመ በኋላ በሳምንት ሁለት ጊዜ ይደረግ የነበረው የእርዳታ በረራ በየቀኑ እንዲሆን መወሰኑን አስታውቋል
በድንበር አካባቢ ባሉት በበረከት እና በዲማ በኩል አሁንም ተኩስ መኖሩ ተገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም