
የዓለም ጤና ድርጅት 33.5 ሜትሪክ ቶን የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ትግራይ ክልል ማጓጓዝ ጀምሬያለሁ አለ
ዛሬ 10 ሜትሪክ ቶን የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል መግባቱንም የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል
ዛሬ 10 ሜትሪክ ቶን የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል መግባቱንም የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል
ታሪክ፣ሰንደቅ ዓላማና ሕገ መንግስት ምክክር ሊደረግባቸው ይችላሉ ከተባሉት ጉዳዮች መካከል ናቸው
ለአፍሪካ ህብረት ስብሰባ በአዲስ አበባ የተገኙት የተመድ ምክትል ዋና ፀሀፊ የአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎችን ጎብኝተዋል
የህወሓት ኃይሎች በክልሉ የከፈቱትን ጥቃት በመሸሽ ከ300ሺ በላይ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን አስታውቋል
የቀጠለው ግጭት ታላቋ ን ሀገር በርካታ ነገሮች እየነጠቀ መሆኑን ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አስታውቀዋል
በጦርነቱ ምክንያት በአፋር ክልል የ10 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያለው ንብረት መውደሙን መነሻ ጥናት እንደሚያሳይ ክልሉ ገልጿል
“መከላከያ በያዛቸው አካባቢዎች ላይ እንዲቆይ የወሰንነው የሚያስገኘውን ዘላቂ ጥቅም ከግምት አስገብተን ነው” ብለዋል-
በሶስቱ ክልሎች ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ከ1 ሺህ ለሚበልጡና ሴቶች የጤና አገልግሎት እያገኙ ነውም ብሏል
በቆቦ ግንባር ሙጃና ጥሙጋ ነጻ በማውጣት ወደ አላማጣ ከተማ እየገሰገሱ መሆኑን አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም