
አሜሪካ በትግራይ መሰረታዊ አገልግሎቶች በአስቸኳይ እንዲመለሱ አሳሰበች
የኢትዮጵያ መንግስት፤የአፋር እና የትግራይ ባለስልጣናት በቅርቡ ችግር ላይ ለወደቁ ሰዎች ምግብ እንዲደርስ የወሰዱትን እርምጃ አሜሪካ ታበረታታለች ብሏል መግለጫው
የኢትዮጵያ መንግስት፤የአፋር እና የትግራይ ባለስልጣናት በቅርቡ ችግር ላይ ለወደቁ ሰዎች ምግብ እንዲደርስ የወሰዱትን እርምጃ አሜሪካ ታበረታታለች ብሏል መግለጫው
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን፤ የህወሓት ኃይሎች ከቀሪ የአፋር ክልል አካባዎች ለቀው እንዲወጡ ጠይቀዋል
ፖለቲከኛው አቶ ገብሩ የጦርነቱ ጅማሬ የሠሜን ዕዝ ተጠቃ የተባለ ጊዜ “ነው ብዬ መደምደም አልችልም” ብለዋል
የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ 20 የእርዳታ ተሽከርካሪዎች ወደ መቀሌ በመጓዝ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል
ህገ-ወጥ የገንዘብ አዘዋዋሪዎች ከሚላከው ገንዘብ ከ30 እስከ 50 በመቶ ቆርጠው እንደሚያደርሱ ይነገራል
የተኩስ አቁሙን ፍሬያማነት ለማረጋገጥ የሚቻለኝን ሁሉ አደርጋለሁም ብሏል ህወሓት
በድንበር አካባቢ ባሉት በበረከት እና በዲማ በኩል አሁንም ተኩስ መኖሩ ተገልጿል
የኢትዮጵያ መንግስት የሰብአዊ እርዳታ እንዲደርስ በማሰብ ለ”ሰብዓዊነት ግጭት የማቆም ውሳኔ” ማሳለፉን አስታውቋል
መንግስት “ዋና ዳይሬክተሩ ልክ እንደ ትግራይ በአማራና በአፋር የወደሙ የጤና ተቋማት ጉዳይ ሊያሳስባቸው ይገባል” ብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም