
የኤርትራ ወታደሮች አሁንም በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ እንደሚገኙ አሜሪካ ገለጸች
የመከለከያ የውጭ ግንኙነት ኃለፊው ሜ /ጀነራል ተሾመ ገመቹ በትግራይ ከመከላከያ ውጭ በትግራይ በግዳጅ ላይ ያለ የጸጥታ ኃይል የለም ብለዋል
የመከለከያ የውጭ ግንኙነት ኃለፊው ሜ /ጀነራል ተሾመ ገመቹ በትግራይ ከመከላከያ ውጭ በትግራይ በግዳጅ ላይ ያለ የጸጥታ ኃይል የለም ብለዋል
መንግስት የሚካሄደው የሽግግር ፍትህ ሀገሪቱ ወደ ዘላቂ ሰላም የምትሸጋገርበት ምዕራፍ ነው ብሏል
ደራርቱ፤ “የእኔ ምኞት ትግራይን ጨምሮ መላ የሀገሪቱ ክፍሎች ሰላም እንዲሆን ነው” ብላለች
በትግራይ አሁንም ርዳታ ማድረስ ያልተቻለባቸው ቦታዎች እንዳሉ ተመድ በሪፖርቱ አመላክቷል
የአውሮፓ ሀገራት ከኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ህብረት ጋር በሚኖረው ግንኙነት ዙሪያም ምክክር ያደርጋሉ ተብሏል
የፌደራል መንግሥት እና ህወሀት የሰላም ስምምነት መፈራረማቸውን ተከትሎ አገልግሎቶች ወደ ነበሩበት በመመለስ ላይ ናቸው
በተለይም በመቀሌ ከተማ በመንግስትና በንግድ ተቋማት ላይ በፓትሮል የታገዘ ከፍተኛ ዝርፊያ መኖሩን ገልጿል
ታጣቂዎቹ ከማይ ቅነጣል፣ ዛላምበሳ፣ ነበለት፣ ጨርጨር፣ ኩኩፍቶ፣ ሕጉምብርዳ፣ በሪተኽላይና አበርገሌ ግንባሮች ወጥተዋል
የኢትዮጵያ መንግስትና ህወሓት የ2 ዓመታትን ጦርነት በሰላም ለመፍታት ከወር በፊት መፈራረማቸው አይዘነጋም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም