ጠ/ሚ ዐቢይ እና የህወሓት ሊቀመንበር ደብረጺዮን ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ተገናኙ
ጽ/ቤቱ እንደገለጸው ይህ የፌደራል እና የክልል ኃላፊዎች የሚያደርጉት ስብሰባ በመልሶ ግንባታ እና በስምምነቱ አፈጻጸም ላይ ያተኩራል
ጽ/ቤቱ እንደገለጸው ይህ የፌደራል እና የክልል ኃላፊዎች የሚያደርጉት ስብሰባ በመልሶ ግንባታ እና በስምምነቱ አፈጻጸም ላይ ያተኩራል
የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በክልሎቹ የተከሰተው “ድርቅ ወይስ ረሃብ” ከሚለው የቃላት ምልልስ በመውጣት ለተጎጂዎች በፍጥነት መድረስ ይገባል ብሏል
አየርመንገዱ በአሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ የተከሰተውን አደጋ መንስኤ በዝርዝር እየመረመርኩ ነው ብሏል
ጊዜያዊ አስተዳደሩ የፌደራል መንግስት እና አለምአቀፍ ተቋማት እያንዣበበ ያለው የረሀብ እና የሞት አደጋ ለማስቀረት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቋል
ዩኤስኤአይዲ የእርዳታ ስርጭቱን ለመቆጣጠር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን ገልጿል
ነገርግን አቶ ጌታቸው በስምምነቱ መሰረት በፌደራል መንግስት በኩል ያልተፈጸሙ በርካታ ነጥቦችን አንስተዋል
ኢትዮጵያውያን ከጠብና ጦርነት ርቀው በቀደመ ባህልና ትውፊታቸው በመታገዝ ፍቅራቸውን እንዲያድሱም ጥሪ አቅርበዋል
ሹመቱን የሰጡት አራት የቀድሞ ሊቀ ጳጳሳት ይቅርታ ከጠየቁ ምህረት እንደምታደርግ አስታውቃለች
ውሳኔ ለመስጠት አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ለሀምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም. መጠራቱን ሲኖዶሱ አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም