
መንግስት የኢትዮጵያን ስም የሚያጠፉ ምእራባውያንን እንደማይታገስ አስታወቀ
መንግስት የፖለቲካ አላማ ያለው ክስ ከሚያቀርቡ መንግስታት እና አካላት ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጤን መገደዱም አስታወቋል
መንግስት የፖለቲካ አላማ ያለው ክስ ከሚያቀርቡ መንግስታት እና አካላት ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጤን መገደዱም አስታወቋል
አምባሳደር ሬድዋን “አፍሪከ ህብረት የሰላም ድርድሩ የሚካሄድበት ቀን እስኪያሳውቅ እየጠበቅን ነው” ብለዋል
ህወሓት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና አጋር ኃይሎች በትናንትናው እለት የሽሬ ከተማን መያዛቸውን አስታውቋል
ህወሓት ከውጭ ኃይሎች ጋር በመሆን የሀገሪቱን ሉዓላዊነት አደጋ ላይ የጣለ መሆኑን መንግስት አስታውቋል
የሆስፒታሉ ሰራተኞች የፌደራል መንግስት ሰራተኞች ቢሆኑም ደመወዝ ሳይከፋለቸው 16 ወራት ተቆጥረዋል
የኢትዮጵያ መንግስትም በአፍሪካ ህብረት በኩል ከህወሓት ጋር እንዲደራደር የቀረበለትን ጥሪ መቀበሉን አስታውቋል
በአማራ እና በአፋር ክልሎች ሰዎች እየተፈናቀሉ መሆናቸውን ያልተረጋገጡ ሪፖርቶች እንደደረሰው ቢሮው ገልጿል
የህወሓት ቡድን አሁንም ጥቃት መሰንዘሩን መቀጠሉንም ነው የገለጸው
አንቶኒ ብሊንከን ፤ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መጠበቅ ቁርጠኛ አቋም እንዳለትም አረጋግጠዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም