
ህወሓት የምርጫ ቦርድን ማሳሰቢያ ወደ ጎን በመተው ጠቅላላ ጉባኤውን ማካሄደ ጀመረ
አቶ ጌታቸውን ጨምሮ 14 የሚሆኑ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ህወሓት ከሚያካሂደው ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን ይፋ ያደረጉት ባለፈው እሁድ ነበር
አቶ ጌታቸውን ጨምሮ 14 የሚሆኑ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ህወሓት ከሚያካሂደው ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን ይፋ ያደረጉት ባለፈው እሁድ ነበር
14 የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት በፓርቲው ጉባኤ እንደማይሳተፉ ማሳወቃቸው ይታወሳል
ህወሓት “ከፕሪቶሪያው ስምምነትና ከህግ አንፃር ህጋዊ ሰውነቴ ይመለስ ነው ያልኩት” በሚል የምርጫ ቦርድ ውሳኔን አልቀበልም ብሏል
ምርጫ ቦርድ ህወሓትን "በልዩ ሁኔታ" በፓርቲነት መመዝገቡን በትናንትናው እለት ማስታወቁ ይታወሳል
ምርጫ ቦርድ የሰጠው ምዝገባ በተጭበረበረ ማስረጃ በመሆኑ መልሶ እንዲመረምረው ጠይቀዋል
አቶ ጌታቸው ጉባዔው “ከ3 ዓመታት በፊት መካሄድ የነበረበት ቢሆንም አንድ አንድ የድርጅቱ አመራሮች ደርቅና ሳይካሄድ ቆይቷል” ብለዋል
ህውሓት በፓርቲነት መመዝገቡ ከታወቀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 ቀናት መተዳደርያ ደንቡን እንዲያጸድቅ እና አመራሮቹን እንዲያስመርጥ አዟል
ህወሓት ያቀረበው የህጋዊ ሰውነት ይመለስልኝ ጥያቄ በተሸሻለው አዋጅ ምላሽ ያገኛል
ምክር ቤቱ ውሳኔው ይጸድቅ ዘንድ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መርቷል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም