
“ከሱዳን መጠለያ ጣቢያዎች የወጡ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የት እንዳሉ ማረጋገጥ አልቻልኩም” - ተመድ
የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ “ሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ቁጥር መጠነኛ ቅናሽ” ማሳየቱን አስታውቋል
የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ “ሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ቁጥር መጠነኛ ቅናሽ” ማሳየቱን አስታውቋል
የተመድ ከፍተኛ የስደተኞች ጉዳይ ኤጀንሲ “በቅርቡወደ ኢትዮጵያ በስደተኞች የተደረገ እንቅስቃሴ” አለመመልከቱንም አስታውቋል
“ህወሓት በስልጣን ላይ እያለ ተራማጅ መስሎ ቢታይም ጎጠኛ እና ተገንጣይ መሆኑን ማረጋገጡ ያሳዝናል”ም ነው ሚኒስትሩ ያሉት
በተደረገው ውጊያ ከሞቱት በተጨማሪ ከ4 ሺህ በላይ ተዋጊዎች ቁስለኛ እና ምርኮኞች ናቸውም ተብሏል
ህወሓት በኢትዮጵያ ሰማይ ስር የፖለቲካና ወታደራዊ ኃይል ሆኖ መቀጠል እንዳይችል ተደርጎ እንዲደመሰስ አቋም ተይዟል ብለዋል
ርዕሰ መስተዳድሩ በሽብርተኛነት የተፈረጀው ህወሓት “በወረራቸው” አካባቢዎች ግማሸ ሚሊዬን ዜጎች መፈናቀላቸውን ገልጸዋል
ህወሓት ከጥቅምት 24 በፊትም፤ በኋላም ከፍተኛ የሆኑ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን ሲያደርግ መቆየቱን ዶ/ር ሹመቴ ገልጿል
ክልሉ በዘመቻው ቦታ የማስለለቅ ብቻ ዕቅድ እንደሌለውም ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል
ከተገደሉት መካከል ህጻን ይገኝበታል ተብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም