#ህወሓት

"ኢትዮጵያ፤ አሜሪካ ህወሓትን በይፋ እና በአግባቡ ታወግዛለች ብላ እንደምጠብቅ ገልጫለሁ"- አቶ ደመቀ መኮንን

አቶ ደመቀ ህወሓት "ይህን ሁሉ ጥፋትና የሀገር ክደት ሲፈጽም የአሜሪካ መንግስት ድርጊቱን እና የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት በሚመጥን ደረጃ" አለማውገዙንና ጥፋቱን የሚያጋልጥ ምላሽ አለመስጠቱን ተናግረዋል

በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም

በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም

መተግበሪያውን ያውርዱ ወይም ያዘምኑ