
ትራምፕ በ25ኛው ማሻሻያ ከስልጣን እንዲነሱ ምክር ቤቱ ያሳለፈውን ውሳኔ ምክትሉ አልተቀበሉም
የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ለሁለተኛ ጊዜ በትራምፕ ላይ ኢምፒችመንት ለማካሔድ ሩጫ ላይ ነው
የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ለሁለተኛ ጊዜ በትራምፕ ላይ ኢምፒችመንት ለማካሔድ ሩጫ ላይ ነው
እስከ 15 በሚደርሱ ፖሊሶች ላይ ደግሞ ምርመራ እየተደረገ ሲሆን ከስራ እስከማባረር እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል
በትጥቅ ይታገዛል የተባለው አመጽ እስከ ባይደን በዓለ ሲመት ድረስ ሊቀጥል እንደሚችል ተገልጿል
ፕሬዝዳንቱ ተነስተው ምክትላቸው በተጠባባቂነት እንዲመሩ የሚጠይቅ የውሳኔ ሀሳብ ዛሬ ድምጽ ይሰጥበታል
ተመራጩ ፕሬዝዳንት ባይደን እና ምክትላቸው ሀሪስ የብሔራዊ ደህንነት ም/ቤት አባላትን ይፋ አድርገዋል
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የትዊተር ገጻቸውን ለተጨማሪ አመጽ መቀስቀሻነት እንዳይጠቀሙ በሚል ነው የታገደው
የትራምፕ ደጋፊዎች ወደ ኮንግረስ አዳራሽ ሰብረው መግባታቸውን ተከትሎ 4 ሰዎች ተገድለዋል
“በውጤቱ ሙሉ በሙሉ ባላምንም ጥር 20 ላይ ሥርዓት ባለው መንገድ የሥልጣን ሽግግር ይኖራል” ዶ. ትራምፕ
ፕሬዝዳን ትራምፕ ባቀረቡላቸው ጥሪ ነው ደጋፊዎቻቸው ለተቃውሞ ወደ ኮንግረሱ በማምራት ያመጹት
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም