
ዩክሬን በኩርስክ ግዛት እያካሄደች ባለችው ጥቃት ቁልፍ ድልድይ አወደመች
ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ጥሳ በመግባት እየፈጸመችው ያለው ጥቃት አሁን ሁለተኛ ሳምንቱን አስቆጥሯል
ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ጥሳ በመግባት እየፈጸመችው ያለው ጥቃት አሁን ሁለተኛ ሳምንቱን አስቆጥሯል
ፕሬዝደንት ፑቲን "አደጋኛ ትንኮሳ" ሲሉ የጠሩትን ይህን ጥቃት እንዲመክት ለሩሲያ ጦር ትዕዛዝ መስጠታቸው ይታወሳል
ሩሲያ እስካሁን ድረስ የረጅም ጊዜ ልምድ ያላቸው ወታደሮቿን በስፍራው ማሰማራት አልጀመረችም ነው የተባለው
የሩሲያ ሱ-34፣ ሱ-35 እና ሚግ-31 አውሮፕላኖች በዚህ የአየር ጦር ሰፈር እንደነበሩ የዩክሬን ጦር ገልጿል
የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ የዩክሬን ጦር "በድንገት" ውጤት የማምጣት አቅሙን በትናትናው እለት አድንቀዋል
ከዩክሬን በርካታ ሸቀጦችን የሚያስገቡት የአፍሪከ ሀገራት በሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ገለልተኛ አቋምን እያንጸባረቁ ቀጥለዋል
የሩሲያ ኃይሎች ቁልፍ የተባለችውን የአብዲቪካ ከተማ ከተቆጣጠሩ በኋላ በምስራቅ ዩክሬን በሚገኘው የዶኔስክ ግዛት ቀስበቀስ ወደፊት እየገፉ ናቸው
ህንድ እና ሩስያ በጂኦፖለቲካዊ ግንኙነት እና በንግድ ጠንካራ ትስስር ያላቸው ሀገራት ናቸው
ሩሲያ በዩክሬን የኃይል መሰረተልማቶች ላይ መጠነሰፊ ጥቃት በማድረስ በበርካታ ግዛቶች ኃይል እንዲቋረጥ እና ዩክሬን ኃይል ከውጭ እንድታስገባ አስገድዳታለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም