
የአሜሪካ እርዳታ ካልደረሰ የዩክሬን ጦር ለማፈግፈግ እንደሚገደድ ዘለንስኪ ተናገሩ
ፕሬዝደንት ዘለንስኪ ዩክሬን አሜሪካ ቃል የገባችላትን ወታደራዊ እርዳታ የማታገኝ ከሆነ ጦሯ የተወሰነ ደረጃ ወደ ኋላ ሊያፈገፍግ እንደሚችል ተናግረዋል
ፕሬዝደንት ዘለንስኪ ዩክሬን አሜሪካ ቃል የገባችላትን ወታደራዊ እርዳታ የማታገኝ ከሆነ ጦሯ የተወሰነ ደረጃ ወደ ኋላ ሊያፈገፍግ እንደሚችል ተናግረዋል
የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ዘለንስኪ እያካሄዱት ባለው የአመራር ለውጥ ዘመቻ የብሔራዊ ጸጥታ ምክር ቤት ጸኃፊን አባረዋል
ፑቲን፤ “ሩሲያ በዚህ የሽብር ጥቃት ላይ የተሳተፉና ያገዙ ሁሉንም አካላት ለይታ ትቀጣለች” ሲሉ ዝተዋል
ቡድኑ ጥቃቱን ስለማድረሱ ያልገለጸችው ሩሲያ በበኩሏ ጣቷን ወደ ኬቭ ቀስራለች
ሩሲያ በምስራቅ ዩክሬን የምታደርገውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በቅርቡ ወሳኟን አቭዲቪካ ከተማን ጨምሮ በርካታ መንደሮችን ተቆጣጥራለች
አዛዡ በቁጥር ብልጫ ባለው የ"ጠላት ጦር" ላይ የበላይነት ለማግኘት የተሻለ የድሮን ሲስተም አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል
የዩክሬን-ሩሲያ ጦርነት መቆም አለበት የሚሉት ትራምፕ ዩክሬን ከአሜሪካ የወሰደችውን ልትከፍለን ይገባል ብለዋል
ሩሲያ በበኩሏ ፈረንሳይ ከቀድሞ ቅኝ ግዛት ሀገራት ፊት መንሳት ጀርባ የሞስኮ እጅ አለበት ብላ በማሰቧ ነው ብላለች
ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ89 ሀገራት የተውጣጡ ከ13 ሺህ በላይ ቅጥረኛ ወታደሮች ለዩክሬን እየተዋጉ ነው ተብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም