
ዩክሬን ድርድር ለማድረግ ወኔ ሊኖራት ይገባል ሲሉ ፖፕ ፍራንሲስ ተናገሩ
የሮማው ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ዩክሬን ግጭቱን ለማቆም "ነጭ ሰንደቅ አላማ" ከፍ የማድረግ እና ከሩሲያ ጋር የመደራደር ወኔ ሊኖራት ይገባል ብለዋል
የሮማው ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ዩክሬን ግጭቱን ለማቆም "ነጭ ሰንደቅ አላማ" ከፍ የማድረግ እና ከሩሲያ ጋር የመደራደር ወኔ ሊኖራት ይገባል ብለዋል
ዘለንስኪ እና ሚቶታኪስ ባለፈው ረቡዕ በሰጡት የጋራ መግለጫ በሚሳይል ጥቃቱ የደረሰውን ውድመት መመልከታቸውን ተናግረዋል
የጀርመን ወታደሮች ዩክሬንን ስለሚረዱበት ሁኔታ የሚያትተው ሚስጢር ከሰሞኑ ይፋ መሆኑ ይታወሳል
ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ የሀገር ውስጡ የመከላከያ ኢንዱስትሪ እንዲጠናከር ጥሪ አቅርበዋል
የዩክሬን ጦር በዚህ ወር መጀመሪያ በሩሲያ ከተያዘችው አቭዲቪካ አቅራቢያ ካሉ ሁለት መንደሮች ለቆ መውጣቱን አስታውቋል
የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን በትናንትናው እለት የአውሮፓ ሀገራት ጦራቸውን ወደ ዩክሬን ሊልኩ እንደሚችሉ ተናግረው ነበር
የአሜሪካ ባለስልጣናት በጦርነቱ 70 ሺህ ዩክሬን ወታሮችና 120 ሺህ የሩሲያ ወታደሮች ሞተዋል ብለዋል
“ከህይወታችን 730 ቀናትን በጦርነት አሳልፈናል፤ በምርጧ ቀናችን እናሸንፋለን”- ፕሬዝዳት ዘለንስኪ
የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ከተጀመረ ዛሬ ሁለት ዓመት ሞልቶታል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም