
እስራኤል በተኩስ አቁም ጉዳይ ውይይት የሚያደርግ ቡድን ወደ ኳታር ልትልክ መሆኑን ገለጸች
ሀማስ እስራኤል ከጋዛ ለቃ እንድትወጣና ዘላቂ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ የሚፈልግ ሲሆን እስራኤል በአንጻሩ ሀማስን ጨርሶ ማጥፋት የዘመቻ ግቧ እንደሆነ በተደጋጋሚ መግለጿ ይታወሳል
ሀማስ እስራኤል ከጋዛ ለቃ እንድትወጣና ዘላቂ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ የሚፈልግ ሲሆን እስራኤል በአንጻሩ ሀማስን ጨርሶ ማጥፋት የዘመቻ ግቧ እንደሆነ በተደጋጋሚ መግለጿ ይታወሳል
ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደርግ ቢጠበቅም እስራኤል ዛሬ ንጋት ድረስ በጋዛ የምታደርገውን ጥቃት አላቆመችም
በአይነቱ ከፍተኛ የተባለለት የጦር መሳሪያ ሽያጭ የውጊያ ጄቶችን ጨምሮ የነፍስወከፍ ጦር መሳሪያዎችን ያካትታል
ከጦርነቱ መጀመር በኋላ 6 ሺህ ፍልስጤማውያን በእስራኤል እስር ቤቶች ውስጥ ይገኛሉ
ደብሊን ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ላይ በአለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት(አይሲሲ) ያቀረበችውን የዘር ማጥፋት ክስ በዚህ ሳምንት በመደገፏ እስራኤልን የበለጠ አናዷታል
እስራኤል “ድብደባው ጥቃት ለመፈጸም በዝግጅት ላይ የነበሩ ሚሊሻዎች ኢላማ ያደረገ ነው” ብላለች
እስራኤል የመንግስታቱ ድርጅት የሚያወጣቸው ሪፖርቶች አድሏዊ ናቸው በሚል ስታጣጥል ቆይታለች
እስራኤል ሃማስ ድንበሯን ጥሶ ድንገተኛ ጥቃት ያደረሰበትን አንደኛ አመት አስባ ውላለች
42 ሺህ የሚጠጉ ፍልስጤማውያንን ህይወት የቀጠፈው የእስራኤልና ሃማስ ጦርነት ነገ አንደኛ አመቱን ይይዛል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም