
የአውሮፓ ሀገራት በሶሪያ ላይ ተጥለው የነበሩ ማዕቀቦችን ለማንሳት ሊመክሩ ነው
በትላንትናው ዕለት የመካከለኛው ምስራቅ እና የምዕራባውያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተሳተፉበት ጉባኤ በሳኡዲ አረብያ ተካሂዷል
በትላንትናው ዕለት የመካከለኛው ምስራቅ እና የምዕራባውያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተሳተፉበት ጉባኤ በሳኡዲ አረብያ ተካሂዷል
ባለስልጣናት በእሳቱ እና በመርዛማው ጭስ ምክንያት 10 ሚሊዮን ገደማ የሚሆነው የሎስ አንጀለስ ካውንቲ ህዝብ ለቆ እንዲወጣ ሊታዘዝ ይችላሉ ሲሉ አስጠንቅቀዋል
ጀርመን እና ስፔን ብዙ ስደተኞችን የተቀበሉ ሀገራት ሲባሉ ሀንጋሪ ደግሞ 29 ስደተኞችን ብቻ ተቀብላለች ተብሏል
በእሳት አደጋው የደረሰው የኢኮኖሚ ጉዳት ወደ 150 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱ ተነግሯል
ጀርመን፣ ስፔን እና ፈረንሳይ ዋነኛ ስደታኛ ተቀባይ ሀገራት ሆነዋል
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንገደኞች ረብሻ ምክንያት አየር መንገዶች ጉዳት እያስተናገዱ ይገኛሉ
የኢራን ተቃዋሚ ፓርቲ በፈረንሳይ ፓሪስ ዓለም አቀፍ አጋርነት መድረክ አካሂደዋል
በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ ያጋጠመው እሳት አደጋ የ150 ቢሊዮን ዶላር ንብረቶችን ሲያወድም ከ100 ሺህ በልይ ዜጎችን አፈናቅሏል
በአሁኑ ወቅት በሶሪያ ከ8-10 ሺህ የሚጠጉ የአይኤስ ታጣቂዎች እንደሚገኙ ይገመታል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም