በቀይ ባህር እየተካሄ ባለው የተኩስ ልውውጥ ምክንያት ሁለት መርከቦች መውጫ ማጣታቸው ተገለጸ
በምዕራባውያን የባህር ኃይል እና በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች መካከል እየተካሄደ ባለው የተኩስ ልውውጥ ምክያት ሁለት መርከቦች መውጫ አጥተዋል
በምዕራባውያን የባህር ኃይል እና በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች መካከል እየተካሄደ ባለው የተኩስ ልውውጥ ምክያት ሁለት መርከቦች መውጫ አጥተዋል
በሚሳኤል የተመታችው መርከብ ውስጥ 23 የፊሊፒንስ፣ ቬትናም፣ ሲሪላንካ፣ ህንድ እና ኔፓል ዜግነት ያላቸው ሰራተኞች ነበሯት ተብሏል
ባለፈው ወር በሀውቲ ታጣቂዎች በጸረ-መርከብ ሚሳይል የተመታችው ሩቢማር የተሰኘችው የዩኬ መርከብ ሰጥማለች
የሀውቲ ታጣቂዎች ቃል አቀባይ "የእስራኤል ወረራ እና ከበባው እስከሚያበቃ ድረስ ፍልስጤማውያንን የሚረዳ ዘመቻ አይቆምም" ብሏል
የየመን ሀውቲ ታጣቂዎች በኤደን ባህረ ሰላጤ ቶርም ቶር በተባለች ነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን አስታወቀዋል
በከተማዋ ተደጋጋሚ የሚሳኤልና ደሮን ጥቃት ያደረሰው የየመኑ ሃውቲ ለዛሬው የጥቃት ሙከራ ሃላፊነት አልወሰደም
የየመኑ ቡድን በሆዴይዳህ የአሜሪካን ድሮን መትቶ መጣሉን ገልጿል
የየመኑ ቡድን ከእስራኤል፣ አሜሪካ እና ብሪታንያ ጋር ግንኙነት አላቸው ባላቸው መርከቦች ከ30 በላይ ጥቃቶችን መፈጸሙ ይታወሳል
የሀውቲ ታጣቂዎች ከባለፈው ህዳር ወር አጋማሽ ጀምሮ በአለምአቀፍ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት እየሰነዘሩ ናቸው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም