
በህገ ወጥ መንገድ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመገባት የሞከሩ ኢትዮጵያዊያን ጉዳት ደረሰባቸው
በአደጋው ስድስት ኢትዮጵያዊያን ተጎድተው ሆስፒታል እንደገቡ ተገልጿል
በአደጋው ስድስት ኢትዮጵያዊያን ተጎድተው ሆስፒታል እንደገቡ ተገልጿል
ሂቺሌማም የተከበሩ የሚሉና ሌሎች የማዕረግ ስሞችን እንደማይፈልጉ አስታውቀዋል
በአምስት ዓመት ውስጥ ከ 10 በመቶ በላይ የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማሳካት እንደሚሰሩም ፕሬዝዳንቱ ቃል ገብተዋል
አዲሱ የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሂችልማ ስልጣን ከያዙ ገና ስምንት ቀናቸው ነው
እስካሁን የዚምባብዌ፣ ቦትስዋና፣ ማላዊ እና ሌሎች ፕሬዝዳንቶች ዛምቢያ ደርሰዋል
ፕሬዘዳንት ሉንጉ ክስ እንዲያቀርቡ የተወሰኑ የፓርቲያቸው አባላት ጫና እንዳሳደሩባቸውም ግልጸዋል
በምርጫው በስልጣን ላይ የሚገኙት ፕሬዚዳንት ኤድጋር ሉንጉ በተፎካካሪያቸው ሀኬንዴ ሂችልማ እየተመሩ ይገኛሉ
እጩ ፕሬዘዳንቶች የመራጮችን 50 በመቶ ካላገኙ ምርጫው ይደገማል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም