
መንግስት በዩኤስኤይድ ጉዳይ የዲፕሎማሲ ድጋፍ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ጠየቀ
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳድር በዩኤስኤይድ ላይ ያሳለፉት ውሳኔ ድንገተኛ መሆኑ በኢትዮጵያ ያሉ በርካታ ድርጅቶችን ስራ እንደጎዳ ምክር ቤቱ አስታውቋል
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳድር በዩኤስኤይድ ላይ ያሳለፉት ውሳኔ ድንገተኛ መሆኑ በኢትዮጵያ ያሉ በርካታ ድርጅቶችን ስራ እንደጎዳ ምክር ቤቱ አስታውቋል
ፈረንሳይ፣ ሩስያ፣ ቻይና፣ስፔን፣ ጀርመን እና ሌሎችም ሀገራት የፕሬዝዳንቱን እቅድ በከፍተኛ ሁኔታ ተቃውመዋል
ከዚህ ባለፈም የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም መቋረጥ በርካታ ህጻናትን ደህንንት ስጋት ላይ ጥሏል
ግድያውን ማን እንደፈጸመው እስካሁን ይፋ የሆነ ነገር የለም
ሀማስ እስራኤል ከጋዛ ለቃ እንድትወጣና ዘላቂ ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ የሚፈልግ ሲሆን እስራኤል በአንጻሩ ሀማስን ጨርሶ ማጥፋት የዘመቻ ግቧ እንደሆነ በተደጋጋሚ መግለጿ ይታወሳል
ኬንያ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊትን በህገ ወጥ የጦር መሳሪያና አደዛዥ እጽ ዝውወርን ጨምሮ በሰዎች እገታ ከሳለች
በዛሬው ዕለት የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ይህን የመከላከያ አጋርነት ስምምነት እንደሚፈራረሙ ይጠበቃል
የኬንያ ፖሊስ የኦሮሞ ነጻት ሰራዊትን ለድንበር ተሻጋሪ የወንጀል ድርጊቶች ተጠያቂ አድርጓ
ማሕበሩ በሰራተኞቹ ላይ የሚደርሰው ግድያ እና እገታ መባባስ መሰረታዊ ድጋፎችን ለማሰራጨት ፈተና እንደሆነበት ገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም