
የሱዳን ጦር አዛዥ ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ከካርቱም ወጥተው የጦር ሰፈሮችን ጎበኙ
ጦሩ በሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች የተያዙ በርካታ አካባቢዎችን ለመያዝ ከፈረንጆቹ ሚያዝያ 15 ጀምሮ እተየዋጋ ይገኛል
ጦሩ በሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች የተያዙ በርካታ አካባቢዎችን ለመያዝ ከፈረንጆቹ ሚያዝያ 15 ጀምሮ እተየዋጋ ይገኛል
በሱዳን ግጭት በሽህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸውንና ከአራት ሚሊዮን በላይ ደግሞ መፈናቀላቸውን ተመድ አስታውቋል
ከሀገሪቱ ጦር ጋር እየተዋጉ እሚገኙት ጀነራል ሔመቲ ጦርነቱ እንዲቆም የሱዳን ጦር አዛዦች በሌላ ይተኩ ሲሉ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል
ተመተው ቆስለዋል፤ ሞተዋል የሚባሉ ወሬዎች ሲወራባቸው ቢቆይም ከረጅም ጊዜ መሰወር በኋላ ብቅ ብለዋል
ሄሚቲ የሱዳን ጦር ለሦስት አስርት ዓመታት በስልጣን ላይ ከነበሩት ታማኞች ትዕዛዝ እየተቀበለ ነው ሲሉ ከሰዋል
ተፋላሚዎች ወታደራዊ እና ስልታዊ አካባቢዎችን ለመቆጣጠር እያደረጉት ያለው ከባድ ውጊያ ተባብሷል
ፕሬዝዳንት ሩቶ ለፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ያደላሉ የሚል ወቀሳ ከሱዳን ጦር ተደጋግሞ ተሰምቷል
ተፋላሚ ወገኖች ሀገሪቱን ወደ ዲሞክራሲ ለማሸጋገር የተያያዘ እቅድ ላይ ተለያይተዋል
ከጥቃቱ ጀርባ የትኛው ተፋላሚ ኃይል እንደሆነ ግልጽ አይደለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም