
የሱዳን ጦር ከአንድ ዓመት በኋላ የፖለቲካ ተሳትፎውን እንደሚያቆም አዛዡ ገለጹ
በሱዳን መንግስት ከተመረጠ በኋላ ጦሩ ወይም ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች በፖለቲካ ውስጥ ይሳተፋሉ ብለው እንደማያስቡ ገልጸዋል
በሱዳን መንግስት ከተመረጠ በኋላ ጦሩ ወይም ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች በፖለቲካ ውስጥ ይሳተፋሉ ብለው እንደማያስቡ ገልጸዋል
ዶ/ር ሀኒ ራስላን የአል አህራም የፖለቲካ እና ስትራቴጂክ ጥናት ማዕከል አማካሪ ነበሩ
ሰልፈኞቹ ጦሩ ከሃገሪቱ ፖለቲካ እንዲገለል ጠይቀዋል
ሌ/ጀነራል አልቡርሃን በሱዳን ብሄራዊ ደህንነት ውስጥ ይሰሩ የነበሩ ስምንት ጀነራሎችን ከስራ አግደዋል
አገሪቱ ባሳለፍነው ሳምንት ዜጎቿ ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ አሳስባ ነበር
ሃምዶክ ባለፉት ሶስት ሳምንታት ውስጥ በጦር ኃይሉ የተሰጡ አዳዲስ ሹመቶችን ይገመግማሉ ተብሏል
ሚኒስትሮቹ መልቀቂያ ያስገቡት በሃምዶክ እና አል ቡርሃን መካከል የተደረገውን “የፖለቲካ ስምምነት” ተከትሎ ነው
ተመድን ጨምሮ በርካታ ሀገራት የሱዳን ፖለቲከኞች ወደ ስምምነት እንዲመጡ ሲወተውቱ እንደነበር ይታወሳል
ዶ/ር ወርቅነህ በቀጣይ በሱዳን የሚመሰረተውን ሁሉን አቀፍ መንግስት ለማገዝ ኢጋድ ዝግጁ እንደሆነም ገልጸዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም