
የሱዳኑ ጄኔራል በደቡብ ዳርፉር ግጭት ከተቀሰቀሰ በኋላ ወደ አካባቢው ተልዕኮ ይዘው አቀኑ
የአካባቢው መንግስት የሰሞኑ ግጭት በዘላኖች የተፈፀመ ጥቃት ነው ያለ ሲሆን፤ ይህም ሰፊ ጦርነት ቀስቅሷል ብሏል
የአካባቢው መንግስት የሰሞኑ ግጭት በዘላኖች የተፈፀመ ጥቃት ነው ያለ ሲሆን፤ ይህም ሰፊ ጦርነት ቀስቅሷል ብሏል
ባለፉት ሁለት ዓመታት ምእራብ ኮርዶፋን ክልል በሀመርና ሚሴሪያ ጎሳዎቸ መካከል በተደጋጋሚ ግጭች ሲከሰቱ ተስተውሏል
ተቃዋሚዎቹ፤ "መፈንቅለ መንግስቱን እንዳፈረስን ሁሉ ስምምነቱን እናፈርሳለን" እያሉ ነው
ስምምነቱ ወታደሩ የተቆጣጠረውን ስልጣን ለመጋራት እና ተቋማትን በሲቪል አስተዳደር ውስጥ ለማስገባት ያግዛል ነው ተብሏል
አል-ቡርሃን የሱዳን ህዝብ እውነተኛ ለውጥ የሚፈልጉትን እስኪያገኝ ድረስ ጦሩ ከጎኑ ይቀማል ብለዋል
በብሉ ናይል ክልል ግጭት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ220 አልፏል
በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ከመሬት ጋር በተያያዘ የጎሳ ግጭት ተቀስቅሷል
የሀገሪቱ ጦር መሪ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄ/ል መሃመድ ዑስማን አልሁሴን ግን ከስልጣናቸው አልተነሱም
ከሰኔ ወር አንስቶ በጎርፍ ምክንያት 146 ሺህ ዜጎች ደግሞ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም