
አዲሱ አዋጅ በግጭት ቀጣና ለሚሰሩ የአማራ ክልል ዳኞች ምን ያህል ዋስትና ይሰጣቸዋል?
ማህበሩ በክልሉ ምክር ቤት የጸደቀው የዳኞች ያለመከሰስ መብት አዋጅ የዳኞችን ስጋት ይቀንሳል ብሏል
ማህበሩ በክልሉ ምክር ቤት የጸደቀው የዳኞች ያለመከሰስ መብት አዋጅ የዳኞችን ስጋት ይቀንሳል ብሏል
አል ዐይን አማረኛ ያነጋገራቸው የወረዳው ነዋሪውች የምግብ እጥረቱን ተከትሎ በቂ ድጋፍ እየተደረገላቸው እንዳልሆነ ተናግረዋል
ፓርቲዎቹ የፌደራል መንግስት የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ተደራዳሪ እንጂ ገለልተኛ አካል አይደለም ብለዋል
ግድያውን ማን እንደፈጸመው እስካሁን ይፋ የሆነ ነገር የለም
ማሕበሩ በሰራተኞቹ ላይ የሚደርሰው ግድያ እና እገታ መባባስ መሰረታዊ ድጋፎችን ለማሰራጨት ፈተና እንደሆነበት ገልጿል
የኢትዮጵያ መንግስት የልማት አጋሮች መንግስት እስረኞችን እንዲፈታ አልያም በተገቢው መንገድ ክስ እንዲመሰርትባቸው ጫና እንዲያደርጉ አምነስቲ ጠይቋል
በአካባቢው ድጋፍ እያደረጉ የሚገኙ የእርዳታ ድርጅቶች በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች የሚደርስባቸው መስተጓጎል የድጋፍ ስርጭቱ ላይ እክል መፍጠሩን ተናግረዋል
በክልሉ በሚደረገው ውግያ የአለም አቀፍ ህጎች አለመከበራቸው የሰብአዊ ቀውሱን እያባባሰው መሆኑን የአማራ ክልል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ይፋ አድርጓል
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ግድያውን ያወገዘ ሲሆን፤ በክልሉ በሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተቃውሞ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም