
በምስራቅ አፍሪካ በየ48 ሰከንዱ አንድ ሰው በኑሮ ውድነትና ግጭት ምክንያቶች እየሞተ ነው ተባለ
ሰዎች እየሞቱ ያሉት በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ነው ተብሏል
ሰዎች እየሞቱ ያሉት በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ነው ተብሏል
በመጀመሪያ ዙር ምርጫ ሰይድ አብዱላሂ ዴኒ በ65 ደምጽ እየመሩ ሲሆን፤ ፐሬዝዳንት መሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆ በ61 ይከተላሉ
በሀገሪቱ በሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ድምፅ የሚሰጡት የፓርላማ አባላቱ ናቸው
ከሳተርፊልድ ከኃላፊነት መልቀቅ ጋር ተያይዞ በአሜሪካ በኩል እስካሁን የተባለ ነገር የለም
“ብሉ ኢኮኖሚ” የውቅያኖስ፣ የሐይቅና የባህር ሀብቶችን እንዲሁም ወደቦችን ዘላቂነት ባለው መልኩ ጥቅም ላይ ማዋልን ማዕከል ያደረገ ነው
ከመጋቢት እስከ ግንቦት በአካባቢው ዝናብ ካልዘነበ ድርቁ እጅግ ከባድ ጉዳት እንደሚያደርስ ፋኦ ገልጿል
ዩኔስኮ፡ ጁላይ 7 የአለም የስዋሂሊ ቋንቋ ቀን ብሎ ማወጁ ይታወቃል
የኢትዮጵያን አሁናዊ ሁኔታ ኢጋድ በፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታና በሌሎች መሪዎች በኩል እየተከታተለው መሆኑን አስታውቀዋል
ዩኒሴፍ በአፍሪካ የተመጣጠነ ምግብን ለማሳደግ “255 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል” አለ
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም