
ሶስት የአውሮፖ ሀገራት በሀማስ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቁ
የሶስቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለአውሮፖ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ በሀማስ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ጠይቀዋል
የሶስቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለአውሮፖ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ በሀማስ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ጠይቀዋል
ባለፈው ጥቅምት ወር ድንበሯን ጥሶ ጥቃት ያደረሰባትን ሀማስን ከምድረገጽ ለማጥፋት ያቀደችው እስራኤል በጋዛ መጠነሰፊ ጥቃት ማካሄዷን ቀጥላለች
የእስራኤል እና ሀማስ ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ከባለፈው ጥቅምት ወር ወዲህ 97 የእስራኤል ወታደሮች ተገድለዋል
እስራኤል በበኩሏ በመርከቦች ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት "የኢራን የሽብር ድርጊት" አለምአቀፍ የማሪታይም ደህንነትን የሚጎዳ ነው ብላለች
የጸጥታው ምክርቤት በኤምሬትስ በቀረበው የሰብአዊ ተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብ ላይ ዛሬ ድምጽ ይሰጣል
የእስራኤል ጦር የደቡብ ኮማንድ አዛዥ ጀነራል ዮራን ፍንቅልማን የእግረኛ ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ ከባድ ውጊያ መካሄዱን ተናግረዋል።
ተኩስ አቁም ከተጣሰ በኋላ 800 ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጋዛ የጤና ባለስልጣናት ገልጸዋል
ካን ሰፋሪዎች በዌስትባንክ የሚያደርጉት ጥቃት ተቀባይነት የሌለው እና ዝም ተብሎ የማይታለፍ ነው ብለዋል
ተመድን ጨምሮ በርካታ አለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማት በጋዛ ተኩስ ቆሞ፣ ሰብአዊ እርዳታ እንዲደርስ እና ተጋቾች እንዲለቀቁ ጥሪ በማቅረብ ላይ ናቸው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም