
የእስራኤል እና ሀማስ ተኩስ አቁም ከተጣሰ በኋላ ምን ተከሰተ?
የጋዛ ጤና ሚኒስቴር እንደገለጸው ስምምነቱ ባለቀ በሰአታት ውስጥ 109 ሰዎች ተገድለዋል፣ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል
የጋዛ ጤና ሚኒስቴር እንደገለጸው ስምምነቱ ባለቀ በሰአታት ውስጥ 109 ሰዎች ተገድለዋል፣ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል
እስራኤል ሮኬት በማስወንጨፍ ስምምነቱን ጥሷል ስትል ሀማስን ከሳለች
መስክ በእስራኤል ባደረጉት ጉብኝት በሃማስ ጥቃት የደረሰባቸውን አካባቢዎች መጎብኘታቸው ይታወሳል
ለ48 ስአት የተራዘመው የጋዛ ተኩስ አቁም በዛሬው እለት ይጠናቀቃል
መስክ ባለፈው ህዳር ወር አጋማሽ ጀዊሾች በነጮች ላይ ጥላቻ እንዳላቸው በሚገልጽ የኤክስ ፖስት ላይ ስምምነቱን በግለጹ ምክንያት ከፍተኛ ትችት አስተናግዷል
የጉተሬዝ ቃል አቀባይ ስቴፋኒ ዱጃሪክ ጊዜያዊ ተኩስ አቁሙን ወደ ዘላቂ ተኩስ አቁም ለመቀየር ድርድሮች መቀጠል አለባቸው ብለዋል
የመንግስታቱ ድርጅት የተኩስ አቁም ስምምነቱ መጠነኛ ለውጥ ቢያመጣም የሰብአዊ ቀውሱ አሳሳቢ ነው ብሏል
ሀማስ ባለፈው ጥቅምት ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ እስራኤል በጋዛ ላይ እየወሰደች የነበረው መጠነሰፊ ጥቃት በኳታር አደራዳሪነት በተደረሰ ተኩስ አቁም በጊዜያዊነት ቆሟል
"ጦርነቱ ከተጀመረ በኋላ የታይ ታጋቾች እንዲለቀቁ ሀማስን በማነጋገር ብቸኞች ነበርን" ሲሉ የታይ አሉምኒ ማህበር ፕሬዝደንት ለርፖንግ ሰይድ ተናግረዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም