
ኢራን 10 የውጭ ሀገር ታጋቾችን ከሀማስ እጅ ማስለቀቋን ገለጸች
ኢምባሲው"ጥያቄው በሀማስ ተቀባይነት በማግኘቱ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ከተደረሰ በኋላ 10 የታይ ታጋቾች ተለቀዋል" ብሏል
ኢምባሲው"ጥያቄው በሀማስ ተቀባይነት በማግኘቱ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ከተደረሰ በኋላ 10 የታይ ታጋቾች ተለቀዋል" ብሏል
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር ሽብርተኝነት የሚያበረተታ ነው ስትል እስራኤል ቁጣ ያዘለ ምላሽ ሰጥታለች
አል ሲሲ ምስራቅ እየሩሳሌምን ዋና ከተማ አድርጎ የፍልስጤም ሀገር እንዲመሰረት በ1967 የተደረሰው ስምምነት አልተሳካም ብለዋል
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ የመጀመሪያ ዙሩን ታጋቾች የማስለቀቅ ስራ አጠናቀናል ብለዋል
ዳይሬክተሯ ተጨማሪ 1200 ህጻናት በቦምብ በፈራረሱ ህንጻዎች ስር እንደተቀበሩ ይታመናል ብለዋል
በኢራን የሚደገፉት እና በሰሜን የመን ሰንአን ጨምሮ በርካታ ቦታዎችን የተቆጣጠሩት ሀውቲዎች ባለፉት ሳምንታት በእስራኤል ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል
የብሪክስ አባል ሀገራት በጋዛ ወቅታዊ ሁኔታ የበይነ መረብ ውይይት አድርገዋል
በስምምነቱ መሰረት ሀማስ በእጁ ካሉት ታጋቾች ውስጥ 50ዎቹን የሚለቅ ሲሆን እስራኤል ደግሞ በእስር ላይ የነበሩ 150 ፍልስጤማውያን ትለቃለች
የአይሲአርሲ ፕሬዝደንት ሚርጃና ስፖልጃሪክ ከሀየንያህ ጋር በኳታር በሰብአዊ ጉዳዮች ዙሪያ መነጋገራቸውን አይሲአርሲ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም