
እስራኤል የሐማሱን መሪ ያህያ ሲንዋር መግደሏን ገለጸች
እስራኤል ባሳለፍነው ሐምሌ ወር ላይ ሐማስ መሪ የነበሩት እስማኤል ሀኒየህን በኢራን መግደሏ ይታወሳል
እስራኤል ባሳለፍነው ሐምሌ ወር ላይ ሐማስ መሪ የነበሩት እስማኤል ሀኒየህን በኢራን መግደሏ ይታወሳል
10 ሺህ የሚጠጉ ከ50 ሀገራት የተውጣጡ ወታደሮች በደቡባዊ ሊባኖስ የሰፈሩት እስራኤል ሊባኖስን የወረረችበት የ1978ቱ ጦርነትን ማብቃት ተከትሎ ነበር
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ለጉዳዩ በሰጠው ምላሽ ህዝባችንን እና ጥቅማችንን ለማስጠበቅ ምንም አይነት ቀይ መስመር የለንም ብሏል
ሄዝቦላህ በ24 ሰዓታት ብቻ ከ300 ሮኬቶች በላይ ወደ እስራኤል ተኩሷል
ተወዳጁ የሊባኖስ ጦር በሀገሪቱ ባለው የሀይማኖት እና የፖለቲካ ልዩነት መሀል እንደድልድይ ሆነው ከሚያገለግሉ ጥቂት ተቋማት ውስጥ አንዱ ነው
ሄዝቦላህ ከዚህ ቀደም ጥቅም ላይ ያላዋለቻው አደገኛ ሚሳዔሎችን ጨምሮ በርካታ ጦር መሳሪያዎችን አሁንም ታጥቋል
ሁለት የተመድ ሰላም አስከባሪ ጦር አባላት በደቡብ ሊባኖስ በእስራኤል ጥቃት ጉዳት ደርሶባቸዋል
የእስራኤል ጦር ትናንት እና ዛሬ በደቡብ ሊባኖስ በተካሄደው ውጊያ ሶስት ወታደሮች በጽኑ ቆስለዋል ብሏል
የሀውቲ ታጣቂዎች ከእስራኤል ጋር እየተዋጋ ላለው የፍልስጤሙ ሀማስ አጋርነት ለማሳየት በእስራኤል ላይ ለአንድ አመት ያህል ተከታታይ ጥቃት እየፈጸሙ ነው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም