
ሄዝቦላ ለሟቹ መሪው ነስረላህ የቀብር ስነስርዓት የሚያደርግበትን ቀን ይፋ አደረገ
የሄዝቦላ ዋና ጸኃፊ በመሆን ለ30 አመታት ያገለገለው ነስረላህ የተገደለው እስራኤል ባላፈው በመስከረም ወር በፈጸመችው መጠነሰፊ የአየር ጥቃት ነበር የተገደለው
የሄዝቦላ ዋና ጸኃፊ በመሆን ለ30 አመታት ያገለገለው ነስረላህ የተገደለው እስራኤል ባላፈው በመስከረም ወር በፈጸመችው መጠነሰፊ የአየር ጥቃት ነበር የተገደለው
በተኩስ አቁም ስምምነት የመጀመሪያ ምዕራፍ 33 የእስራኤል ታጋቾች እንደሚለቀቁ እና 2000 ገዳማ ፍልስጤማውያን እስረኞች ከእስራኤል እስርቤቶች እንደሚለቀቁ ይጠበቃል
የዛሬው ልውውጥ ሶስት ታጋቾች በ90 ፍልስጤማውያን እስረኞች ከተለወጡበት ተኩስ አቁሙ ተግባራዊ ከሆነበት ከባለፈው እሁድ ወዲህ ለሁለተኛ ጊዜ የተደረገ ነው
የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊ በሆነበት በመጀመሪያው ቀን ባለፈው እሁድ ሶስት የእስራኤል ሴት ታጋቾች በ90 ፍልስጤማውያን እስረኞች ተለውጠዋል
ሀማስ በሚለቃቸው ታጋቾች ምትክ እስራኤል 2000 ገደማ ፍልስጤማውያን እስረኞችን ለመልቀቅ ተስማምታለች
ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደርግ ቢጠበቅም እስራኤል ዛሬ ንጋት ድረስ በጋዛ የምታደርገውን ጥቃት አላቆመችም
በጦርነቱ እስራኤል 850 ወታደሮቿን እንዳጣች ተገልጿል
የፍሊስጤም ስታተስቲክስ ቢሮ ከጦርቱ ወዲህ የጋዛ ህዝብ ቁጥር 160 ሺህ ገደማ ቅናሽ አሳይቷል ብሏል
ከጦርነቱ መጀመር በኋላ 6 ሺህ ፍልስጤማውያን በእስራኤል እስር ቤቶች ውስጥ ይገኛሉ
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም