
አሜሪካ አዲሱን የሶሪያ መሪ በቁጥጥር ስር ለማዋል አውጥታው የነበረውን የእስር ማዘዣ ሰረዘች
በሽር አል አሳድን የጣለው የኤቺቲኤስ አማጺ ቡድን አሁንም ከአሜሪካ የሽብርተኝነት መዝገብ የሽብር መዝገብ ውስጥ አልተሰረዘም
በሽር አል አሳድን የጣለው የኤቺቲኤስ አማጺ ቡድን አሁንም ከአሜሪካ የሽብርተኝነት መዝገብ የሽብር መዝገብ ውስጥ አልተሰረዘም
አሜሪካ የአሳድን አስተዳደር እንዲያስወግድ እና እስላማዊ የሸሪዓ ህግን በሶሪያ እንዲያቋቋም አልቃኢዲ ስራ ሰጥቶታል በሚል ነበር በ2013 ሽብርተኛ ብላ የፈረጀችው
በ2016 ከአልቃይዳ የተገነጠለውን ቡድን ሀገራት ከሽብርተኞች ዝርዝር ውስጥ እንዲያወጡት ጥሪ አቅርበዋል
ለ24 አመታት የቆየው የአሳድ አስተዳደር አማጺያኑ በፈጸሙት የ12 ቀናት መብረቃዊ ጥቃት እንዲገረሰስ እና አሳድም ወደ ሩሲያ እንዲኮበልል ሆኗል
የሶሪያው ፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ ከ8 ቀናት የሩስያ ጥገኝነት ቆይታ በኋላ በቴሌግራም ገጻቸው ከሀገር የወጡበትን ሁኔታ ገልጸዋል
ሳኡዳ አረቢያ፣ አረብ ኢምሬትስ እና ጆርዳንን ጨምሮ በርካታ የአረብ ሀገራት እስራኤል በጎላን ተራሮች ያለው ከጦር ነጻ ቀጣና ቦታ መቆጣጠሯን አውግዘዋል
ሄዝቦላ "እነዚህን አዲስ ኃይሎች" አሁን ላይ እንዲህ ናቸው ብሎ መወሰን እንደማይችል ገልጿል
ሞስኮ አል አሳድ ከደማስቆ እንዲወጡ ከመምከር ባሻገር ሚስጢራዊ ጉዞ እንዲያደርጉ ማመችቷም ተገልጿል
የሀያት ታህሪር አል ሻም መሪው አቡ መሀመድ አል ጆላኒ ግን ሶሪያ ከዚህ በኋላ የእምነት ነጻነት የሚከበርባት ሀገር ትሆናለች ሲል ቃል መግባቱ ይታወሳል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም