ህወሓት አንድ የአፋር ዞን ተቆጣጥሮ የኢትዮ-ጅቡቲ መስመርን ለመቁረጥ ውጊያ ከፍቷል- አፋር ክልል
የህወሓት ኃይሎች በክልሉ የከፈቱትን ጥቃት በመሸሽ ከ300ሺ በላይ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን አስታውቋል
የህወሓት ኃይሎች በክልሉ የከፈቱትን ጥቃት በመሸሽ ከ300ሺ በላይ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን አስታውቋል
የቀጠለው ግጭት ታላቋ ን ሀገር በርካታ ነገሮች እየነጠቀ መሆኑን ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አስታውቀዋል
በጦርነቱ ምክንያት በአፋር ክልል የ10 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያለው ንብረት መውደሙን መነሻ ጥናት እንደሚያሳይ ክልሉ ገልጿል
“መከላከያ በያዛቸው አካባቢዎች ላይ እንዲቆይ የወሰንነው የሚያስገኘውን ዘላቂ ጥቅም ከግምት አስገብተን ነው” ብለዋል-
በሶስቱ ክልሎች ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ከ1 ሺህ ለሚበልጡና ሴቶች የጤና አገልግሎት እያገኙ ነውም ብሏል
በቆቦ ግንባር ሙጃና ጥሙጋ ነጻ በማውጣት ወደ አላማጣ ከተማ እየገሰገሱ መሆኑን አስታውቋል
መንግስት ሊደረግ የታሰበው ሀገራዊ ምክክር ቀደም ተብሎ የተጀመረ መሆኑን እና ከጦርነቱ ጋር እንደማይገናኝ አስታውቋል
የአፋር ሕዝብ በህወሃት በከፍተኛ ሁኔታ መጎዳቱንም አቶ ሙሳ ገልጸዋል
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ጦርነቱን መንግስት ማሸነፉ ስማይቀር የህወሓት ታጣቂዎች እጃቸውን እንዲሰጡ በቅርቡ ጥሪ አቅርበው ነበር
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም