
በትግራይ የተፈጠረው ውጥረት በሰላም እንዲፈታ ኢሰመኮ አሳሰበ
አቶ ጌታቸው በአስተዳደራቸው ላይ መፈንቅለ መንግስት እየተካሄደ እንደሆነና የፌደራል መንግስት ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል
አቶ ጌታቸው በአስተዳደራቸው ላይ መፈንቅለ መንግስት እየተካሄደ እንደሆነና የፌደራል መንግስት ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል
በ2023 በጀት አመት 1.8 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ያገኘችው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከዩኤስኤድ ከፍተኛ ድጋፍ በማግኘት ቀዳሚዋ ናት
ጊዜያዊ አስተዳደሩ ለፌደራል መንግስት ጣልቃ እንዲገባ ያቀረበው ይፋዊ ጥያቄ እንደሌለ አቶ ጌታቸው ገልጸዋል
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግስት አስፈላጊውን እገዛ እንዲያደርግለት ጠይቋል
አቶ ጌታቸው “ህገ ወጥ እንቅስቀሴን ለመቃወም በወጡ ዜጎች ላይ በተከፈተ ተኩስ በአዲጉዱምና በመቀሌ ጉዳት ደርሷል” ብለዋል
የክልሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ “የእግድ ውሳኔው በግል የተወሰደ፤ ተቋማዊ አሰራርንና ህግን ያልተከተለ ነው” ብሏል
ፓርቲዎቹ የፌደራል መንግስት የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ተደራዳሪ እንጂ ገለልተኛ አካል አይደለም ብለዋል
ማሕበሩ በሰራተኞቹ ላይ የሚደርሰው ግድያ እና እገታ መባባስ መሰረታዊ ድጋፎችን ለማሰራጨት ፈተና እንደሆነበት ገልጿል
መንግስት በበኩሉ በጸጥታ ችግር ምክንያት ስራ ካቆሙ ኢንዱስትሪዎች መካከል 625ቱ ዳግም ማምረት ጀምረዋል ብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም