
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ተሽከርካሪዎች እርዳታ ጭነው ትግራይ መግባታቸውን ህወሓት አስታወቀ
የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ 20 የእርዳታ ተሽከርካሪዎች ወደ መቀሌ በመጓዝ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል
የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ 20 የእርዳታ ተሽከርካሪዎች ወደ መቀሌ በመጓዝ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል
ህገ-ወጥ የገንዘብ አዘዋዋሪዎች ከሚላከው ገንዘብ ከ30 እስከ 50 በመቶ ቆርጠው እንደሚያደርሱ ይነገራል
የተኩስ አቁሙን ፍሬያማነት ለማረጋገጥ የሚቻለኝን ሁሉ አደርጋለሁም ብሏል ህወሓት
በድንበር አካባቢ ባሉት በበረከት እና በዲማ በኩል አሁንም ተኩስ መኖሩ ተገልጿል
የኢትዮጵያ መንግስት የሰብአዊ እርዳታ እንዲደርስ በማሰብ ለ”ሰብዓዊነት ግጭት የማቆም ውሳኔ” ማሳለፉን አስታውቋል
መንግስት “ዋና ዳይሬክተሩ ልክ እንደ ትግራይ በአማራና በአፋር የወደሙ የጤና ተቋማት ጉዳይ ሊያሳስባቸው ይገባል” ብሏል
ከ”መሃል ትግራይ” “የተፈናቀሉ ዜጎች ቆቦ ከተማ ገብተዋል ተባለ
የህወሓት ኃይሎች በክልሉ የከፈቱትን ጥቃት በመሸሽ ከ300ሺ በላይ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን አስታውቋል
መከላከያ ወደ ትግራይ እንዳይገባ የተደረገው የትግራይ ሕዝብ በድጋሚ የማስተዋል ጊዜ እንዲያገኝ በማሰብ መሆኑን አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም